Wednesday, August 7, 2013

የምትገድሉት ደስታን ስለሚሰጣችሁ ነው።

የምትገድሉትስታን ስለሚሰጣችሁ ነው።

ሰውን መግደል በፉልም እንደምናየው አይነት ትሽ፤ ትሽ፤ አይነት ቀላል ነገር በጭራሽ አይደለም።እዚህ ጉዳይ የተደረጉ ጥልቅ የሆኑ ጥናቶች በሙሉ የሚያሳዩት ሆነ አጥኚዎቹ የሚስማሙበት እጅግ በጣም በጣም ከባድ ነገር ያዘለ  መሆኑን ነው። ይህን አይነት ገጠመኝ ያላቸው ሰዎች በሙሉ ህጋዊ ፖሊስ ሆነ ወታደር፤ ነብሰ ገዳ ወይ እራስንመከላከል ብሎ የፈፀመው ሁለም ተመኩሯቸው ሲናገሩ ዘግናኝና እጅግ አስፈሪ ጉዲይ እንደሆነ ነው። ብዙዎች ተመልሰው የድሮ ማንነታቸውንግኘት እንዳልቻሉ ነው የሚመሰክሩት። አባቶቻችን ደም ያለበት ሰው የሚለት ከመሬት ተነስተው አይደለም።

የብዙዎች ገለፃ ሰውነትህ ውስጥ ያለው በሙለ አይምሮህ ይሰባሰባል።ብህ በርጥሶ የሚወጣ አይነት ነው የሚሰማህ። አይንህ በድም ይሞላል ማየት አትችልም። ብዥ ይልብሀል። አይምሮህ ማሰብ ያቆማል። የት እንዳለህ ይጠፊብሀል። የሚለ አይነት ናቸው።ረጅም ጊዜ የሚያስከትለው ጦስም በጣም ቀላል እንዳልሆነ ነው የሚናገሩት። ይህ ሁለ ግንመጀመርያ ጊዜ ነው። እንደሁለም ነገር ሲደጋገም መላመድ ይኖራል። ለተላመዱት እልም ያለ አውሬ፤ዛውም እብድ አውሬ ነው የሚሆኑት።

የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያዊያንን ከዛሬ በሗላ ብሶታቸውን ባደባባይ ካሰሙ እንገላለን ብለው መንግስት ነን የሚሉ ግለሰቦች መግለጫ በዜና አውታራቸው አሳልፍው ሰማው። መንግስት ነን ስላሉ ብቻ መንግስት ናቸው ብዬ መቀበል የለብኝም። ላለፉት ሀያ ሁለት አመታት ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስት የሚባል ነገር መኖሩንመቀበል ከሚቸገሩት ውስጥ ነኝ። የተለመደውን አይነት የለየላቸው አንባገነን መንግስትሚለውም ነው የምትሞሉልኝ። እኔ ብቻ ግን አይደለሁምመንግስት የለም ወይየሚሉትምፆች እየበዙና ጎልተው መሰማት መጨመራቸው ያለ በቂ ምክንያት በጭራሽ አይደለም። ዛሬ ነን ብትሉም። መንግስት ናቸው የሚልም ቢኖሩ። ያገር ክህደትት ስለፈፀማችሁ።ለዛውም በተደጋጋሚ። ንፁሀን ዜጎችን በጅምላ የፈጃችሁ ስለሆናችሁ። ነገ ከነገ ወዲያግሞ እንፈጃለን ብላችሁ እየፎከራችሁ ስለሆነ።ዛሬም ባይሆን ጊዜው ሲደርስና ህግ ፉት ስትቆሙ በረከት ስምኦን፤ አዳኅኖምና ብዙ ተጋዳላይ ተክላይ ተኩልዎች እንዲሁ ሀይለማርያምስ አለኝ፤ አባዱላናመቀ ምን አለበት ሀይሌም አስገቡኝ እያለ ነው ካስገባችሁት እራጩ ሀይሌ ጀሌ ሆነው እንደ አስተዋጿቸሁ እንደሚሆን አያወዛግበንም።

ግን መንግስት ሆናችሁስ ቢሆን። እንደውም በአግባቡ ውክልና ያላችሁ ህዝብ ምሩን ብሎምጽ የሰጣቸሁ። መንግስት ስለሆናችሁ በጅምላ ለመግደልም፤ማሰርም ሆነመደብደብ መብት ተሰጥቷል ብሎ የነገራችሁ ማን ነው? በአለም ካለም ከነበሩም መንግስታት በጅምላ የመግደልና የማሰር መብት የነበራቸው አሉንስ? የተጨፍጨፈ ቢኖሩም መብት ነበረን ብለው የሞኝ ክርክርቀረቡስ? አቅርበውስ? ፍቃድ ነበራቸው ተብለው በህግ ፉት ነጻ የወጡ ? ወይስ መቼ ነው ከመረጣችሁን በሰኘንና ባማረን ጊዜ ሴት፤ ህፃን፤ ጎረምሳ ሳንል በጅምላ እንጨፈጭፊችሗለን፤ እናስራችሗለን ብላችሁ ነግራችሁን ዜጋች ማለፉያ ነው ያልነው። ታዲያ በምን መሰረት ነው ትክክል የሆናችሁ ወይ መብታችሁ መስሎ የተሰማቸሁ?

መንግስት እርምጃ ይወስዳል ዘረኛ ውላጅ ነብሰ ገዳይ ሁሉ። እውነት እውነት እላችሗለው በምንም መመዘኛ ሆነ የህግ አንጻር በጅምላ ለመግደልናማሰር ማሰባችሁ በራሱ ወንጀል ነው። በጅምላ ንፁሀንን መግደል ሁላም ትክክል ተደርጎ ተወስዶ አያውቅም አይደለምም። ሁሌም ማንም ያደረገው ማን ጥርት ያለ ወንጀል ነው።

ግነ ካልጨፈጨፍን የምትሉ ምን አደረጓችሁ? ምን ጥፊትጸሙ ቢሉዋችሁ ነው? እምነታችሁን ቀይሩ አትበሉን ስላሉ።ርጅቶቻችን ከኛ ውስጥ በተውጣጣ ቦርድ ይተዳደር ስላሉ? ምርጫችን በመስጊዳችን ስላሉ? ወይስ እንደመሩን የመረጥናቸውን በማን አለበኝነት ማሰራችሁ ትክክል አይደለም ስላሉ ተደፈርን ብላችሁ ነው?

ሁለት አመት ሙለግመውጋግመው ያሉት ይህንኑ ነው። ይህንኑ ቅሬታቸውንግሞጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ መስጊዳቸው ውስጥ ሆነው ነው ያሰሙት። መቶ ጊዜ በሚጠጋ አቤቱታቸውን ሲያቀርቡ ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ ነው። ታዲያ የትኛው ሃሳባቸው ወይ ድርጊታቸው ነው በገፍ ከልገደልናችሁ፤ ሰብስበን ካላሰርናችሁ ተኝተን አናድርም እንድትሉ ያደረጋችሁ። ይህ በዘረኝነት ላልታወረ ዜጋ በሙላ፤ አለምም የታዘበው የሚመሰከርው እውነት ነው። ታሪክም የዘገበው ይህንኑ ነው። ታዲ ታዲያምን በጅምላተገሉናታሰቃዩ ፈለጋችሁ?

ይህ መልስ የሚሻ በጣም ትልቁ ጥያቄ ነው። ሁሉም ዜጋ አፅኖት ሰጥቶመረምረው የሚገባም ጉዳይ ነው።ምን በጅምላ ፍጅት ለመፈጸም አሰቡ? በትክክልም ዝግጅታችሁ ብዙ ይናገራል። ስትቋምጡ ነበር። ከሁለት አመት በሗላ አሁንትፈፅሙት የምትችሉ ጉዳይ ሆኖምን ተሰማቸሁ? እነዚህ ጥያቄዎች መመለስ አለባቸው። አስገዳጅ ሁኔታ ውስጥ ስላይደላችሁጊዜው ከናንተ መልስ አናገኝም። እኛ ግን አግባብ ያለው መልስንሰጥበት ይገባል። እውነተኛውን የውስጥ የአይምሯችሁን ፍርጥርጥ አድርገን ማስቀመጥ አለብን።

ዋንኛው መልስ ያለው እነማናችሁ የሚለው ነው። ስበሀት፤ በረከት፤ ሳሞራ፤ አቦይ ፀሀይዬ፤ አለማየው አቶምሳ፤ አዲሱገሰ፤ ሀይለማርያም የመሳሰሉ አጫፊሪዎች ጋር አይደላችሁም? እናንተ ናችሁ እንግዲ እርምጃመውሰድ የወሰናችሁት። እርምጃ ስትሉ በገፍ ልትፈጁ ነው? በገፍታስሩናታሰቃዩ ነው። አሸባሪና መንግስትን በሀይልመጣል ስትሉ በደረደራችሁት ምክንያቶች ተነስተን የስላምንእምነት ተከታዮች ችግራቸው ከመንግስታችሁ ጋር እንደሆነ እንድናስብ ትፈልጋላችሁ አይደል? መንግስታችሁንማቆየት ዜጎችን መግደል በራሱ ወንጀል ነው። በእኩል የሚያስቆጣን የምንቃወመውም ቢሆንም መግስታቸውንመከላከል ነው ብለን እስካሰብን ግን ችግር የለውም አይደል? ናፊቂክስክስ ወሾች።

ታዲያ የምንግስታችሁ ጉዳይ ከሆነ የስላምና እምነት ተከታይ ዜጎች ባደባባይ የጠየቋችሁ ጥያቄዎች በጣም ቀላሎች ነበሩ። ጥያቄዎቹን መመለስ በደንብ ትችለ ነበር። ብትመልሱ መንግስታችን የምትለት ጉዳይ በየትኛውም አቅጣጫ የሚያመጣው ምንም ጉዳትም አልነበረም። ጥያቄዎቹ ቀላልና ወሳኝ ስላልነበሩጊዜው መልሳችሁ ያጣችሁትን ቁጥጥርና የበላይነት በሂደት የነበረበት ማድረግስ ጠፍቷችሁ ነው? ቀጥተኛ ባልሆን ሁኔታጥሩ የሚችሉት ተጽኖዎች ቢኖሩ እንኳጊዜውዚህ እልባት ሰጥቶ በሗላ ተያያዥ ችግር ካስከተለ መፍትሄ መስራትን የምታውቁት አሰራር አይደለም። በድጋሚ ታዲያምን ያለበትን ምርጫ አደረጋችሁ?

መንግስታችሁንመከላከል ከሆነ ሌሎችም ብዙ አማራጮች ነበሩ። የውጪ አማካሪዎቻችሁም የተሻሉትን ሌሎ አማራጮች በርግጠኛነት ነግረዋችሗል።ሮም ሲያማክሯችሁ የነበሩናንተ ቅርብ የሆኑ ሰዎች በአደባባይ አማራጮችን አሳይተዋችሗል። ሙስሉም ዜጎቻችንን እምነታችሁን ቀይሩ ነው እያልችሗቸው ያላችሁት። ይህ በቀላል እንደማይሆን ታውቃላችሁ።ምን ብዙ ንፁሀንን መግደል፤ ብዙ ንፁሀንን ማሰቃየትን የሚል ሌላውን መንገድ መረጣችሁ?

ኢቲቪን ለሚያዳምጥ፤ ሰለጉዳዩ በተለያየ ጊዜ የተናገራችሁትን የሰማን፤ ጀሀዲዊ ሀረካት፤ የአባታችንን የኑሩ ሁሴን ግድያ የተቀናበረበትን ሁኔታ። የሰጣችሁትን ያየር ሽፊን፤ የተቀደደ ባንዱራ ቡትለካ፤ ቀድሞውንም ምርጫ ያደረጋችሁት መንገድ ደም ያለበትን መፍጀት የሚያስችሎችሁን መሆኑን የሚያሳዩ ናቸው። ሌሎችም ብዙ ጠቋሚ መረጃዎች የሚያረጋግጡት ይህንኑ ነው። ለምን ግን?

የሰው ልጅ ስልጣን ላይ ሰለወጣ ብቻ የሰው ህይወት ቁብ የማይሰጠውና ፍጅት ፈፃሚ አይሆንም። ሁሌም የሚኖሩትን ተቀናቃኞችን ማስወገጃው መንገድ ግድያ ነው ብለ የሚያስቡ ብዙ መሪዎች በርግጥ አሉም ነበሩም ። ሙት አመቱ እየተከበረበ ያለውን ሰውዬ ጨምሮ የኛዎቹ ተጋዳላይ ገዳዮች ንፁሀንን የምትፈጁበት ምክንያት ግን ለስልጣን እጦት ስጋት በጭራሽ አይደለም።

ነብስ እንዳወቃችሁ ለትግል ጨካ ገባችሁ። ላለፈት አርባና ሀምሳ አመታት ሞት ስቃይና ሰቆቃ የበዛበት ሁኔታዎች ውስጥ ነበራችሁ። ሁላችሁም ማለ በሚቻል ሞትና ስቃይ ቀንደጣሪዎችም ነበራችሁ። በዚህ ጊዜ ውስጥ ምን ያህል የሞተ ሰው ነው ያያችሁት፤ ስንቶቹ ጭንቅላታቸው ፈርሶ ነበር። ስንቶቹስ ደረታቸው ተከፍቶ ነበር። ስንት የተቆረጠ እግር፤የተቆረጠ እጅ ወይ የወጣ አንጎል ነበር ያያችሁት። ሰንቶቹ የምታውቋቸው ነበሩ። ስንት ሰው ተኩሳችሁ ገድላችሗል። ከገደላችሗቸው ስንቶቹ ትዋጓቸው የነበሩ ወገኖቻችሁ ናቸው። ስንቶቹ የምታውቋቸው አጋሮቻችሁ፤ ጓደኞቻችሁ፤ ዘመድቻችሁ ነበሩ። ብዛታቸው በርግጥ በቁጥር ልታስቀምጧቸው የሚቻላችሁ ነው። የሰው ልጅ ለመሞት ሲያጣጥር ምን ይመስላል?። የሰው ልጅ ስቃይና ህመም ሲበዛበት ምን አይነት ባህሪ ነው ያለ?። ስንት የሰውን ልጅ ስቃይ መቋቋም አቅቶት እስኪሞት ድረስ አሰቃይታችሗል?።

አንባቢ ማወቅ ያለበት ወያኔዎች እያንዳንዳቸው ለነዚህና ይህን ለመሰለች ጥያቄዎች ማስታወስ የቻሉትን ብቻ እንኳ ቢናገሩ ብዙ ደርዘን ገጠመኞችን መናገር የሚችሉ ናቸው። ተስማማንም አልተስማማን እነዚህ ሰዎች የተለ ናቸው። ጤናማ አይምሮ ለሆን በአገራችን እየሆነ ላልው ነገር ሁለ ትርጉም የሚሰጥ መረዳት ለመያዝ የሚቸግረን ወናው ምክንያት ይህ ይመስኛል

የመግደል ሰቆቃ የመፈፀም፤ በጅምላ የመፍጀት ልምዳቸው የተጋድሎ ጊዜ ከሚሉት የሚነሳና እያደ እየዳበረ የሄደ የመግደል ሰቆቃ የማሰፈስፀም፤ በጅምላ የመፍጀት ልምዳቸው የተጋድሎ ጊዜ ከሚለት የሚነሳና እያደ እየዳበረ የሄደ ነው። ቤተመንግስቱን ከተቆጣጠሩ በሗላ የፈጸሟቸው ንፁሗንን መፍጀት በሙሉ አንድ በአንድ አውጥተን ብንመረምር አንዳቸውም እነሱ ለክፉ ድርጊታቸው የሰጡት ምክንያት አይደለ እኛ በተለያየ ጊዜ ለፍጅአቸው ልንሰጣቸው የሞከርናቸው ምክንያቶች በበቂ ሊያስረዱት ወይ ትርጉም እንዲሰጥ ሊያደርጉት የሚችሉት አይደለም።ምን?።

በበደኖ፤ በሀረር፤ በአርሲ፤ በጋንቤላ እንዲሁ የጎንደ የኦርቶድክስ እምነት ተከታዮች ላይ። የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ። በምርጫ 97 በሗላ በመላው አገሪቱ በይበልጥም በአዲስ አበባ የተፈጸሙትን ፍጅቶች ሌሎችም አንባቢ አንድ በአንድ እያወጣ እንዚህ ግለሰቦች ፍጅትና ደያለበትን ምርጫ ሲያደርጉ እንዲያደርጉ የሚያስገድድ ሁኔታ በርግጥ ነበር ወይ ብሎ እስቲ ይጠይቅ?። ነበሩ የሚባሉት ችግሮች ለስልጣናቸው ወይ በግላቸው በርግጥ የሚያሰጋቸውና የዚህ አይነት ጭፍጨፋ እንዲፈፅሙ የሚያደርጋቸው ነበር ወይ?። ሌሎች አማራጮችስ አልነበራቸውም ወይ? የመሳሰለትን ጥያቄዎች አንስቶ መልስ እራስን በነሱ ቦታ አድርጎ ለመስጠት ይሞክር። የሚደረስበት እውነታ የሚገሉት ስለሚያስደስታቸው ልምድ ስላረጉት ነው የሚል መደምደሚያ ላይ ነው። በተራ በተራ እያነሳው በስፊት ያሌሄዴኩበት ፀሁፈን ላለማንዛዛት ነው።


ካስፈለ ትናንሽ ሊሰኙ ነገር ግን ስለነዚህ ግለሰቦች በጣም ብዙ ሊነግሩን ከሚችለ አስረጅ ምክንያቶችን መጨመር ይቻላል። መለ ዜናዊን ጨምሮ ዛሬ መንግሰታችን የሚለት ብዙዎች ከምርጫ 97 በሗላ የፈፀሙት ፍጅት ላይ በመጀመርያ የቅንጅት መሪዎች በሗላ ላይ ደግሞ ብርቱካን ነች ንፁሃንን የፈጀችው ብለ አተካራ ካለባቸው ሲገጥሙ እናስታውሳለን። ግራ ግብት እስኪለን። በረከት ስምኦን ቅንድቡ እንኳ ሳይርገበገብ ዜናዊ አልሞተም አይኔን ግንባር ያድርገው ብሎ ሲናግርስ። እኔን ጨምሮ እርግጠኛ ነኝ ብዙዎቻችንን ይህ ሰው አልሞተ ይሆን እንዴ ብለ እንድንጠራጠር አድርጎናል። በደንብ የሚያውቁትን የቀድሞ ባልንጅሮቹን ጨመሮ ብዙዎችን የበረከት የመዋሸት ችልታ አስምኗቸዋል። የዚህ አይነት ያልተለመደና አስገራሚ ድርቅና፤ ወሸት፤ ሽምጥጥ አድርጎ የመካድ ባህሪ ከየት መጣ። እጠይቃለሁ ለምንድነው በጅምላ ሁላችሁም በጣም በተለ ሁኔታ ልትካኑበት የተቻላችሁ?።

ኦሮሚያ ክልል ተቃውሞ ሰልፍ በቦንብ ተበትኑ ነበር፤ እስረኛ በአውሬ ታስበሉ ነበር፤ ታክሲ ላይ ወይ ጋዝ ማድያ ላይ ቦንብ አፈንድታችሁ ንፁሀንን ፈጅታችሗል። ንፁሀንን አስራችሁ የመጨረሻው ድረስ ስቃይ ትፍፅሙና ውስጣዊ ጥንካሬያቸውን ሲሰባበር እያናዘዛችሁ ተሳልቃችዋል?። ያልተለመደ አይነት የሆነው የፍቶት ፍላጎታችሁስ?። ይህን የመሰለ ሌሎችም ብዙ ታምር ሊሰኙ የሚችሉ ጉዶችን ደራርባችሁ አሳይታችሁናል።፡ እንዴት አንድ ጤናማ አይምሮ ያለው ሰው ይህን አይነት ዘግናኝና አስገራሚ ድርጊቶችን ሊፈፅም ይችላል። ለ መልሱ በሽተኞች ናችሁ። የምትገሉት ደስታን ስለሚሰጣችሁ ነው። መግደል ልምድ አድርጋችሗል።በሆነ መንገድ ልናስቆማችሁ ካልቻልን በጭራሽ እየባሰባችሁ ይሄዳል እንጂ አታቆሙም። እራሱ በመግደል የተለከፈ አስገዳይ ሲሆን እንዴትም አድርጎ ስብእና ሊስማው አይችልም። ምኑስ ሊከብደውና ቆም ብሎ እነዲያስብ ያደገዋል?።

ለመጀመርያምመጨረሻም ጊዜ እሬሳ ያሳያችሁኝ እናንተ ናችሁ። እንደገባችሁ ሰዎች እየገደላችሁ እሬሳ አይነሳ በምትሉበት ጊዜ ነው። እውነት እላችሗለ ጤናማ አይምሮ ለም ማየቱ በራሱ በጣም ይረብሻል። የእህቴ ልጅ ከካናዳ ከናቱ ጋር አገር ቤት ይሄዲል። ጊዜው የፊሲጋ በአል የሚከበረብት አካባቢ ነበር። ለበአለ ሁለ ቀን ቀደ ብል በግ ተገዝቶ ነበር። ልጁ ከበጉ ጋር ጓድኝነት መስርቶ ኗራል። የበአለ ቀን ጠዋት ከንቅልፈ ስነሳ በጉ ሲታረድ ያያል። የአስራ ሁለ አመት ልጅ ነው። አምርሮ አለቀሰ፤ አምርሮ አዘነ። ደግሞጋግሞ ለምን ትገሉታላችሁ፤ ምን አደረጋችሁ ብሎ ነበር ሲጠይቅ የነበረው። ሰጋ መብላት የጀመረው ከብዙ ጥረትና አመታት በሗላ ነው። አዬ ሌጄ ያኔ እንዳይሰማ በአማርኛ ያለ እዚህ አገር ላይ ሲያሰኛቸው ሰው የሚያርዱ የነገሱበት መሆኑን አላወክ ነበር።

ይህን ፅሁፍ የፃፍኩት ቀድሞ ሌሊት ነበር። ሳላበጃጀው እሁድ ከሰአት የሱሳቸውን እንዳደረሱ አነበበኩ። እስከሚቀጥለ አርብ ይጀምራለ የሚል ግምት አልነበረኝም። አላስቻለቸውም ወገኖቼን ቅዳሜ እለጆቸው። ከሰማሁበት ጊዜ አንስቶ ከፍተኛ ሀዘንና ቁጭት እየተሰማኝ ነው። ጮህን እንኳ ይውጣልን። ድምፅችንን የምናሰማበት ሁኔታ ይፈጠር።ምን በዚህ ጊዜ አሁን ደግሞምን አርሲ የሚለውም በቅዳሜ ዝግጅት ለመደረጉ አስረጅ ስለሆነ አመችቶኝ ብሄዴበት ደ ይለል



ዲዊት ዲባ።

Sunday, August 4, 2013

Genocide in Totolamo Village, Ethiopia

 The Horn Times Breaking News August 4, 2013

 Genocide: 11 Ethiopian Muslims mowed down in the Totolamo village blood bath

The small maize and potato farming Muslim village of Totolamo in south west oromiyya near the strategic town of Shashemene is in deep mourning after 11 of her citizens gunned down in cold blood by the genocidal Tigre People Liberation Front/ TPLF federal police commandos on Saturday August 3, 2013.

A five year old kid, an elderly imam and four teens are among the dead according to information obtained from Shashemne general hospital where the bodies are stashed in a tiny morgue. The number of the wounded is still unknown.

The fate of hundreds who took refuge inside the Erob Gebya Mosque in the troubled village and surrounded by the federal police is also not yet known. Several others are in detention at the nearby Kofele town police station and the town along with Totolamo village is under total control of the TPLF gunmen in police uniform. Today August 4, 2013 residents are warned to stay indoors as the situation remain frighteningly tense.

The brutal attack on unarmed and benevolent villagers began at nine o’clock yesterday morning after the faithful gathered for their routine prayer meeting. Then the commandos poured into the village and started firing indiscriminately, causing massive chaos and mayhem.

Although genocide has become synonymous with the ruling minority junta for 22 years, the Totelamo blood bath is the first mass killing for newly appointed federal police commander Assefa Abiyo who is said to be more ruthless and ferocious than his predecessor Workneh Gebeyhu.

Scores of relatives from the town of Shashemene are currently waiting to hear the names of the dead or the wounded at the main gate of the general hospital.

Furthermore, in the latest update posted on Minilik Salsawi’s Facebook account, Federal police commandos are among the dead in the Totolamo blood bath as the people tried to defend themselves by throwing stones at the heavily armed attackers backed by deafening machinegun fire.

In related news coming out of yet another nearby western Oromiyya town of Dodola, federal police rapid intervention force unit members were chased away from the area about fifteen hours ago by residents after they made an attempt to arrest a highly regarded local imam.

According to updates reaching the Horn Times from Dodola, angry residents followed the fleeing police force to the region’s administration offices and the Jarolis (elders) are still locked in negotiations with the authorities.
The Horn Times will post further updates in the coming hours.

by Getahune Bekele-South Africa
infihorntimes@gmail.com
@infohorntimes