Saturday, November 15, 2014

ዘርፎ አዘራፊ ስርአት


ዘርፎ አዘራፊ ስርአት 


ክፍል

ልማት (Development)፣ እድገት (Growth)


እደሚታወቀው፤ ልማታዊና (Development) እድገታዊ (Growth) የሚባሉ ሰነ-ቃላት፤ ከረጅም ዘመናት ጀምሮ በምዕራቡ ስነ-ትምህረት (Social Sciences)   አላግባብ ተጠልፈው፤ ሌላ ርዮታዊ ትርጉም እዲኖራቸው ከመደረጉ በፊት፤ ቀድም ሲል በሰነ-ህይወት (Biological Sciences) የነበራቸውን ቅድመ ስነ-ቃላዊ ትርጉም፤ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጀመሪያ በምእራቡ የስነ-ትምህርት ልሂቃኖች ተጠልፎ፤ ለርዮተዓለም ማስፋፊያ መሣሪያነት እዲያገለግል አዲስ መሰረተ አሳብን እዲያንጸባርግ ተደረጎ አዲስ የስነ-ትምህረት ትርጉም እዲኖራቸው ታስቦ በአዲስ ተቀንቅነው እዲፈጠሩ ተደረጓል። ከዚህም ጋር ተያያዥ በማድረግ ሰነ-ቃላቱ በሰነ-ህይወት ሳይንስ (Biological Sciences) ያላቸውን መደበኛና ትክክለኛ ትርጉም በዝርዝር መዳሰሱ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን፤ በስነ-ቃላቱ ዙሪያ ያሉትን ርዮተዓለም አዘል የሆኑ፤ መሰረተ ሃሳባት ከዬት እደፈለቁ፤ በምን እሳቤ ሊፈልቁ እደቻሉ፤ በአጽንዎ መርምሮ ማየቱ  ምን ያህል ሳይነስ እደ ሀይማኖታዊ ዶግማና፣ ቀኖ አምሎካዊ እየሆነ እየተቀነቀነ አየተደረሰ እዳለ በአንክሮ መርምረን እደንረዳ ይረዳናል። በምዕራቡ የስነ-ትምህረት (Social Sciences) ልሂቃን ሰነ-ህይወታዊ የሆነ ስነ-ቃል አይገባበት ገብቶ፤ ተጠልፎ፤ በምዕራቡ ርዮት ተለውሶ ሌላ ትርጉም አዘል ሆኖ፤ በስነ-ትምህርት  ተቃባይነትን አግኝቶ፤ ለሰሜን አሜሪካ፣ ለአውሮፓና ኤዝያ፣ የአጋብሶ አደር (CAPITALIST) ኢኮኖሚ ኅልዮ መገለጫ በመሆን እያገለገሉ እደሚገኙ፤ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህም፤ በተለይም የምዕራቡና የምሥራቁ ርዮተዓለም ግብ ግብ ትንቅንቅ በተጀመረበት ዘመን፤ ልማተዊ የሚለው ስነ-ቃል ኢኮኖሚያዊ አዘል ብቻ በመሆን ሳይገታ፤ ፖለቲካዊ፣ መሐበራዊና ስነ-ልቦናዊ በመሆን፤ የሕብረተሰብ ለውጥ አቅጣጫ አመላካች ሂደት ሆኖ በኅልዮ ለመጀመሪያ ተደርሷል።

ልማታዊ የሚለው ስነ-ቃለ ኅልዮ መሰረቱ የቀዝቃዛው ጦርነት በመሆኑ፤ የተፈጠረበትመ አላማ፤ በስልጣኔ ወደኋላ የቀሩ የሶስተኛው ዓለም ተብየውን አገራት ስለጡን ለመሆን አውሮፓና አሜሪካ የደረሱበት ሕብረተሰብ ደረጃ መድረስ አለባቸው፤ ይህም የሚሆነው አነድና አነድ በሆነ መንገድ ብቻ እደሆነ ያደረገ፤ የለውጡንም መንገድ የአጋብሶ አደር ስርአተ መንገድን በመከተል ብቻ እደሆነ አስገዳጅና አይቀሬ በምንም መንገድ ሌላ አማራጭ መንገድ እደሌለ አስመስሎ፤ የለውጥ መንገድን አጥሮ አሳጥሮ፤ ከፍተኛው የለውጥ ደረጃም አሜሪካና አውሮፓ  የደረሱበት የለውጥ ደረጃ ያደረገ የመጨረሻውም የሰው ልጆች የሕብረተስብም ደረጃ የአጋብሶ አደር ስርአት ብቻ አድራጊ፤  የተሰኙ፤ መሰረተ አሳባትን በርዮተዓለማዊ መርሆች  ተቀንብቦ ተሰርቶ፤  የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተስፋፊ ስርአትን ለመጥቀም  ሲባል  አደሆነ ይታወቃል።
ልማታዊም ሆነ እድገታዊ የተሰኙት ርዮት አዘል ኅልዮ ሆነው ተቀንቅነው ሊፈጠሩ የቻሉበት ምክንያቶች ሲመረመር 

1)   .. 1950 ጀምሮ አያሌ የሆኑ የአፍሪካም፣ የላቲን አሜሪካና፣ የኤዝያ አገሮች ከቀድሞ የአውሮፓ የአሜሪካና የጃፓን የቅኝ ገዥዎች ነፃ መሆኑ፣

2)   ነፃ የሆነትም የአፍሪካ፣ የላቲን አሜሪካና የኤዝያን አገራትም በቅኝ ገዥ ስርአት በነበሩበት ዘመን የደረሰባቸውን ግፍ፣ ጭቆና፣ ሰቆቃ፣ ብዝበዛና የተፈጥሮ ሃብት ዝርፊያን በነማን እደተፈጸሙ ጠንቅቀው በማወቅ፤

3)   እነዲሁም እነዚህ የአፍሪካ፣ የላቲን አሜሪካና፣ የኤዝያ አገራት ከቅኝ ገዥ ስርአት መዳፍ ውሰጥም ለመላቀቅ ባደረጉት የነፃነት ትግል አጋር የሆኗቸውና ለነፃነት ትግላቸው ፍጹም ድጋፍን የሰጧቸው  የሶሻሊስት ስፍር ተብየው አገሮች በመሆኑ፤

4)   ለነዚህም አገራት የሕብረተሰብ ለውጥ ሽግግር  የአጋብሶ አደር የሕብረተሰብ ደረጃን ሳያልፉ (NON-CAPITALIST PATH) (J. Slovo, in Discussion Contributions on: A Critical Appraisal of the Non-Capitalist Path and the National Democratic State in Africa, Marxism Today, June 1974. R. Ulanovsky, "Sorne Aspects of the Non Capitaiist Way for Asian and African Countries," World Marxist Review, Sept. 1969. . V.I. Lenin, "The Second Congress of the Communist International" Collected Works, Vol 31, p. 244.) በቀጥታ ከፍተኛ ወደሆነው የሶሻሊዝም (Socialism) የሕብረተሰብ ሽግግር መተላለፍ ይቻላል የሚል መሰረተ ሀሳብ በብዙ የሶስተኛው አገራት ተቀባይነት ማግኝት፤

5)   ከቅኝ ገዥዎች እራሳቸውን ነፃ ያደረጉ የአፍሪካ፣ የኤዝያና የላቲን አሜሪካ አገራት ይህን ፀረ-አጋብሶአደር (ANTI- CAPITALIST) መሰረተ ሃሳብ መከተል፤

እደሆኑ መረጃዎች ያሳዩናል።

በመሆኑም፤ ጉዳዩም ያሳሰባት አሜሪካ፤ ከሌሎች አበር የአውሮፓ አገራት ጋር በመተባበር፤ በዓለም ዙረያ ያላትን የበላይነት ተቀባይነት ላለማጣት ስትል፤  የሶስተኛው ዓለም ተብየው አገራት ወደሷ ስፍር የምትመልስበትን፤ መንገድ በመቀዬስ፤  ከላይ እደተጠቀሰው፤ በአጋብሶአደር የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ርዮት ላይ መሰረት ያደረጉ፤ ታሪኩን የረሳ፣ ካባቱ ገዳይ ይተኛል የሚል መርሆ በመከተል፤ ነፃነታቸውን ለተቀዳጁ፤ ለአፍሪካ፣ ለላቲን አሜሪካና፣ ለኤዝያ አገራት በኅልዮት ደረጃ የሚያገልግሉ፤ ኅልዮተ ስንክሳራት ፈብርካ፤ የቀዝቃዛውንም ጦርነት በርዮት ደረጃ በበላይነት ለማሸነፍ በሚል፤ ልማታዊ የተሰኘ ስንክሳር  ከአበር የአውሮፓ አነደኛ አገራት ተብየዎቹ ጋር ደርሳ፤ መጀመሪያ የኢኮኖሚ፤ ከዚያም ቀስ በቀስ በልዩ ልዩ ሰነ-ትምህረት ዘርፎች ሰርስረው እዲገቡ አስደርገው፤ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ በፈጠሯቸው አጋዥ ዓለም አቀፍ  ተቛማትና ድረጅቶች በመረዳት፤ በእጅ አዙር፤ በየጊዜው እየታረሙ፤ በአዳዲስ መሰረተ አሳባት በመደገፍ፤ ተቀንቅነው አዲስ ኅልዮት ሆነው በመፈጠር፤ ሙሉ ለሙሉ ዓለምን በአሜሪካንና በአውሮፓ ቁጥጥር ውሰጥ አስገቢ አጋዥ ዋና መሳሪያ በመሆን እያገለገሉ እደሚገኙ እውን ነው።

ስለሆነም፤ እድገታዊ፣ ልማታዊ የተሰኙ ድረሳነ ስንክሳሮች .. 1950 ጀምሮ በምዕራቡ የስነ-ትምሕረት ተቀባይነት አግኝተው የስነ-ትምሕረትም አካል ሆነው በአዲሱ የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ርዮት (Ideology Of Neocolonialism) ተቀንቅነው  በኅልዮ መልክ ተደርሰው ለመላው ዓለም  ከድህነት መውጫና፤ ወደ ከፍተኛ አውሮፓና አሜሪካ የደረሱበት የለውጥ ደረጃ የሚያደርስ፤ መንገድ በሚል፤ በአዋጅ ታውጀው፡ በመርኅ ደረጃ፤ የኋላ ቀር ድሃ አገራትም ሆኑ ሁለተኛው ዓለም የተሰኙት አገራት አዲገለገሉበት፤ በሚል፤ እነዚህኑ ከላይ የተጠቀሱትን፤ አገራትና፣ ሕዝብ፤ ከቁጥጥራቸው ውስጥ አስገብተው፤ ቀደም ሲል በቅኝ ገዥነት ይበዘብዙ የነበረውን፤ የተፈጥሮና የሰው ሃብት፣ እዲሁም፤ ዘረኝነትን ያማከለ፤ የበላይነትን፤ በቀጣይነት ተንሰራርቶ፤ በነፃ ተብየው፤ ግን እነሱ በበላይነት በሚቆጣጠሩትና፤ በነሱ ሁለንታዊ ቁጥጥር  በተቛቛሙ ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና የመሐበራዊ ድረጅቶች ጥላ ስር ቀሪውን ዓለም በእጃቸው አስገብተው፤ በቀጣይም፤ በአሜሪካን የበላይነት የሚመራውን፤ የሰሜን አሜሪካ፣ የአውሮፓና፣ የኤዝያን ፓሲፊክ አገራት ሁለ ገብ ጥቅም በዓለም ዙርያ ለማንገስ እደሆነ እውቅ ነው።

ይህን እኩይ የሆነ ተግባራቸውንም ለመከውን፤ ይረዳቸው ዘነድ፤ የፀረ- አጋብሶ አደር የለውጥ ጎዳና (NON- CAPITALIST PATH) የተሰኘውን፤ ለነፃ የአፍሪካ የኤዝያንና የአፍሪካ አገራት አገልጋይ፤ ይሆናል ተብሎ የታመነበትን፤ የሕብረት የለውጥ መንገድ፤ በዓለም ዙሪያ ተቀባይነት የነበረውን፤ የኅልዮ መሰረተ ንድፈ አሳባትን ጠልፈው፤ የራሳቸው በማደረግ፤ የአጋብሶ አደር የለውጥ መንገዶች (CAPITALIST PATH) የተሰኙ፤ ልማታዊ እድገታዊ በሚል ስም በስነ-ህየውት የሚታወቁ ስነ-ቃላትን ተውሰው፤ በመርሆ ደረጃ፤ ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ በስነ-ትምሕረታዊ የተምሮ ማሰተማር፣ የጥናትና ምርምር፤ የመንግስታት ታላላቅ የፖለሲ አረቃቂ ተቛማት፤ አልፎም፤  ዓለም አቀፍ የአውሮፓ የአዝያ_ፓሲፊክና የስሜን አሜሪካን ባላሃበትና (Global finance and Corporate Capital) ዓለም አቀፍ የበላይ ኢኮኖሚ ተቛመ ጥምረት (Multilaterial Institutions of Global Economic Surveillance, G7, IMF, WB, WTO, ...)  አባሪነት፣ ተባባሪነት በመደገፍ፤ እዳዲስ መሰረተ አሳባተ ኅሊናት፤ ከጊዜ ግዜ እየታከለባቸው እደ አዲስ ኅልዮት በመሆን፤ በመላው የሰነ-ትምህረት ዘርፎች በአዲስ ተቀንቅነው፤ ተፈብረከው፤ ተስፋፍተው፤ እዲደረሱ በማድረግ፤ ያዳቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይለቅም በሚል ተምሳሌት፤ ልማታዊ፣ እደገታዊ በተሰኙ ኅልዮተ ኅሊናተ ርዮት በመረዳት፤ በዓለም ዙረያ በመስፋፋት፤ ዓለምን በአንድ ማእከል ውስጥ አስገብተው፤ በሳይንሳዊ አነባገነንት ለመግዛት እየተንቀሳቀሱ እደሚገኙ  በአጽነፆ ጎሌ ሆኖ ይታያል።


ልማት እድገት የተሰኙት ስነ-ህይወታዊ  ስነ ቃላትም፤  የስነ-ኢኮኖሚ ዘርፍ አገልጋይ በመሆን፤ በተለይም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት፤ እነዲሁ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ፤ ላድጉ ተብየዎቹ፤ ለሰሜን አሜሪካ፣ ለአውሮፓና፣ ለኤዝያን ፓሲፊክ አገራት ግልጋሎት ሰጭ እደነበሩም፤ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላም፤ በአያሌ የኢኮኖሜትሪክ ሞዴሎች በመታገዝ፣ የአዲሱን የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተስፋፊ ርዮትን (Ideology Of Neocolonialism) አገልጋይ፤ ቁልፍ የሆነ ሚና እየተጫወቱና፤ ግልጋሎት እያበረከቱ እዳሉ እውቅ ነው።

በሰነ-ህይወታዊ (Biological Sciences) ልማት፣ እደገት ሲቀኝ

ልማት እድገት የሚባሉት ሁለት ስነ-ቃላት መሰረታቸው ከስነ- ሕይወት ሳይንስ የተገኙ መሆናቸው ይታወቃል። በአገራችንም የሚገኘው ሰፊው ሕዝባችን አርሶ አደሩ፣ አርብቶ አደሩ፣ ሆነ ቀሪው የሕብረተሰብ ክፍል እነዚህ ሰነ ቃላት የሰው ልጅ ከተፈጠረበት ዘመን አንሰቶ፤ በእራሱ በቤተሰቦቹና በአካባቢው ተከሰተው የሚታዩ ባህሪ ተፈጥሮ እደሆነ ጠንቅቆ ያውቃል። ስለዚሕ እነዚህ ሰነ-ቃላት የሰውን ልጅ ዘአካልም ወይንም ስነ-ግብርአካለዊ መዋቅረ ቅርጽ፣ ልኩት ተጓዥ ለውጥንም ሆነ ክስተተ ባህሪ ለውጥን አመላኮች እደሆነ፤ በየትኛው የዓልም ዙሪያ የሚኖር ሰው በአንክሮ የሰነ-ህይወት ትምህረት ያልተማረም ቢሆን፤ አካባቢውን በአንክሮ መርምሮ የሚያውቀው፤ የሚረዳው መሰረተ የእውቀት ግኝት ውጤት ነው። በተፍጥሮዋዊ ሂደትም በሰው ልጅ ምድራዊ የሕይወት ዘመን፤ ከሕፃንነት እሰከ ጉምረታዊነት፤ ዘአካለዊና ስነ-ባህሪያዊ (ሕፃንነት፤ጉምረታዊነት) ተጓዥ ለውጥ ስነ-ትርጓሚ፤ በለት ተለት ሕይወታቸን ተከሰተው የምናያቸው ተፈትሮዋዊ ሂደቶች ናቸው። አነዚሁ ሰነ-ቃላት በምዕራቡ በስነ-ህይወት ሳይንስ ደግሞ ሲዳሰሱ ያላቸው ስነ-ቃላዊ የትርጉም ልዩነትም ሆነ ግነኙነት/ድርግራጎት እደሚከተለው ይገለጻል። ሆኖም የቃላቱንም ትርጉም ባባቶች ተምሳሌታዊ ገለጻ፤ አሣን መብላት በብልሃት፤ የፈረንጅን እውቀት፤   በጥንቃቄ፤ በብስለት አነደሚሉ በአንክሮ መርምሮ ስንዴውን ከገለባው እየለየን ማየት ግድ ይሏል።

እድገት (Growth)  በስነ-ህይወታዊ ያለው ትርጉም


እድገት የሚለው ስነ ቃል በስነ-ህይወት ሲተረጎም አካላዊ ወይንም ስነ-ግብራካላዊ መዋቅረ ቅርጽ፣ ልኩት ተጓዥ ለውጥን አመልካች የሚል ፍች ሲኖረው። እድገት የሚለውም ቃል አካለዊ ሆነ ሰነ ገብራካላዊ ከሕፃንነት እሰከ ጉምረታዊነት የሚታዬ ተጓዥ ለውጠ ክስተትን አመላካች በመሆን ይጠቀሳል።

እደምሳሌነትም ማንኛውም የዘአካል ክብደት ወይንም ቁመት መጨመር እድገት ይባላል። በመሆኑም እድገት ከውልደት አሰከ ጉልምስና እድሜ የሚቆይ ህይዋታዊ ተጓዥ ክስተት ነው።  

እደሚታወቀው ሕፃናት ከተወለዱ በሗላ ምግብ ያስፈልጋቸዋል። የሚመገቡትም ምግብ ሰውነት ይሆናቸዋል። በዚህ ወቅት አዲስ ህዋስ ይፈጠራሉ፤ የህፃናቱንም አካለዊ እዲጎለብት ምክንያት ይሆናሉ። ይሄ አከላዊ ጎልበታ እደገት ይባላል።     

የልማት ስነ-ህይወታዊ ተኮር ትረጉም (Development)

ልማተዊ የሚለው ቃል ሲተረጎም የዘአካል ቅረጻዊ፤ ልኩታዊ ተጓዥ ለውጥን ከሕፃንነት አሰከ ጉምርታዊነት ወቅት ተከስተው የነበሩ በሕፃንነት የነበሩ  የዘተ ባህሪ ወደ ጉምርታዊ ክስተ ባህሪ አደተሸጋገሩ፤ ጉምረታዊም በመሆን አደሚያገለግሉ የሚል ትረጉም ይይዛል። በመሆኑም ልማታዊ የሚለውም ቃል ልኩታዊ ብቻ ሳይሆን ጉልበታዊ የዘአካላት (Organs) ለውጥንም ያካትታል።  
 
በመሆኑም በአነድ ግለሰብ የተለያዩ ዘአካላት አማካኝነት የሚከናወኑ ስነ-ልቦናዊ ለውጦች እድገት በመባል ይጠራሉ። ለምሳሌም ያሕል አነድ ህፃን በመጀመሪያ እጆቹን ተይዞ፤ አቱ ሥግራ፣ ተቱ ሥግራ አልያም ዳዴ ዳዴ እየተባለ ይሄዳል ቀስ በቀስም የሰውነቱ አጥነቶችና ጡንቻዎች አድገው ሲጠነክሩ በዳዴ መሄዱን አቁሞ፤ መጀመሪያ በሁለት እግሩ መቆም ከዚያም በሁለት እግሩ መራመድን ይጀምራል። እነገዲህ በአጭሩ እድገት ማለት በዳዴ መሄድ፤ መቆምና፤ ከዚያም በሁለት እግር መራመድ ማለት ነው።

በስነ-ህይወት ሳይነስ  የልማትና፤ የእድገት ልዩነት


እደሚታወቀው ብዙ ሰዎች ልማትና እድገት ሕብረ ቃል አድርገው አነድ አይነት ትረጓሜ ይሰጧቸዋል። ግን ሁለቱም ለየቅል የሆኑ ትረጓሜ ያላቸው ስነ-ቃል በመሆን ይታወቃሉ። የመጀመሪያው ስነ-ቃለ እደገት የሚለው ሲሆን አካላዊ ወይንም ስነ-ግብረአካላዊ የመዋቅር ለውጥ የሚል ትርጓሜ ሲኖረው፤ ሁለተኛው ሰነቃል እድገታዊ የሚል ሲሆን፤ የዘአካላት ገቢራዊ ስርአተ ለውጥ በሚል ይተረጎማል። በመሆኑም ልማታዊ ሆነ እድገታዊ (አካለዊ ለውጥ) ስነልቦናዊ ለውጥን አስተናጋጅ በመሆን ይለያያሉ።

በተመሳሳይነትም ሲታዩ ልማት ታይታዊ ባህሪን የተላበሰ፤  በግለሰብ አካላዊ ላይ ተኮር ያደረገ ለውጥ ያማከለ በመሆኑ፤ በቀጥታ መለካት ይችላል። ልማት በተወሰነ ደረጃ የሚያመክንና የሚቆም ሂደት ነው። ልማት ዘላለማዊ የሆነ ክስተት አይደለም። እድገት ግን ውስጣዊ ተፈጥሮ ያለው በመሆን ይገለጻል። በመሆኑም በምንም መለኪያ በቀጥታ ሊለካ አይችልም። ግን ሊመክንና ሊቆም ይችላል። ዋናው የእድገት ትኩረትም የአእምሮን መጠን ማስፋት ብቻ ሳይሆን የአስተሳሰብን ሂደትን ጉልበታን ያካትታል። 

ከሁሉም በላይ ልማት ብዛታዊ ተፈጥሮ የተሰኘ ባሕሪያ ሲኖረው፣ እድገት ግን አእምሮትና ውስጣዊ ባሕሪ የተሰኙትን ባሕሪያትን ይዞ ይገኛል። ልማት ጃጅተው ሲያረጁ፤ እደገት ደግሞ በጉምርታዊነት ወቅት ያሚያከተሙ ክስተቶች ናቸው። ልማት ባህሪያዊ ወይንም ጠባያዊ ለውጦችን አመላካች ሲሆን፤ ከዚህም በላይ እደገትና ልማት ተወራራሽና፤ ጥገኛ በመሆናቸው፤ አነዱ ሌላው ላይ ተጽእኖዊ ለውጥን ያስከትላል። በመሆኑም አነዱ ሌላው ላይ ተጽእኖ በመፍጠር አዲለወጥ ያደርጋል። የእድገት በበሽታ ምክንያት መቆም፤ ወይንም ያለግዜው መተጓጎል፤ እድገትን እደሚጎዳ ሁሉ በእኩል ደረጃ ልማትንም ይጎዳል።
             

በሰነ-ህይወት አራቱ የልማት ዝንበላ ተብለው የሚታወቁት

1)      አእምሮዊ ልማት (Cognitive Development)
2)      መሐበራዊ ልማት (አካባቢ ተኮር ልማት ) (Social Development)
3)      ውሰጠ ሰሜታዊ ልማት (Emotional Development)
4)      አካላዊ ልማት (Physical Development)  
     
v     አእምሮዊ ልማት የሚለው ስነ-ቃል፤ ተጣቅሶ የሚቀርበው፤ ችግሮችን በአንክሮ መርምሩ አውቆ መፍተሄ የማገኘትን ችሎታ በስርአት ተግባር ላይ የመዋል ክህሎታዊ ዝንበላ ሲሆን፤ ይሄው ስነ-ቃል ሰሜት ተኮር መላምታዊ ምሁራዊ የእድገት ዝንበላ የሚል ትረጓሜን በማግኘት ይዞ ይገኛል።

v     መሐበራዊ ልማት በእርስ በእርስ ተሳትፎ ግነኙነት፣ ድረግራጎት ላይ መሰረት ያደረገ ባህሪ ዝንበላ፣ መሐበራዊ እድገት በሚል ይገለጻል።

v     ሰሜታዊ ልማት ዳሰሳዊና ክህሎታዊ ዝንበላ ሰሜታዊ ልማት በሚል ይገለጻል።



v     አካላዊ ልማት የተደራጀ የምድገት ጭመራ ዝንበላ በሚል ይገለጻል። በታክሎም፣ አከላዊ ልማት በተደራጀ መልኩ አካለዊ እደገት የሚል ትረጉም ይዞ ይገኛል።  

እደገት፣ ልማት በሰነ- ትምህርት (Social Sciences) ያላቸው ትርጓሜ

እድገት፣ ልማት የተሰኙ ሰነ-ህይወት ወለድ ስነ ቃል እንዴት ስነ-ትምህረታዊ እደሆኑና የምዕራቡን የበላይነት መገልገያ ዘረኝነትን አንጋሽ የሆኑትን የፍልስፍና የሳይንስና የስነ-ልቦናዊ መሰረተ አስተምህሮን በመገልገል ሌላ የስነ-ቃለ ትርጓሜ ተሰጥቷቸው በሕልዮ ተቀንቅነው ተደርሰው በስነ-ትምሕረት እውቅናን አዳገኙና፤ በምዕራቡም ልሂቃን እንዴት ዓለም አቀፋዊ እደሆኑ በመረጃ መዳሰሱ፤ አስፈላጊና ግንዛቤን አስጨባጭ ነው። ምንም እነኳ እድገትና ልማት ተወራራሽ ስነ ቃል እደሆኑ ቢታወቅም፤ ዳሰሳውን ልማት በሚለው ስነ-ቃል ላይ ተኮር በማድረግ ይሆናል።                                          
በምዕረቡ የስነ-ትምህረት ተቛማት አውሮፓን አንጋሽ የሆኑ የፍልስፍና (Hegelian Dialectic) የሳይንስና (Social Darwinism) የስነ-ልቦናዊ ( Freudian Social Psychology Theory) መሰረተ አስተምህሮን በመገልገል ልማት የተሰኘውን ከስነ-ሕይወት ሳይንስ ወስደው፤ በሕልዮ ደረጃ በአራተ  ክፍሎች መድበው ያቀርቡታል።


1)   ዘመናዊነት (Modernization)
2)   ጥገኝነት (Dependency)
3)   ዓለምአቀፋዊነት (World-Systems)


4)   ሉላዊነት (Globalization)

ዘመናዊነት (Modernization)


ዘመናዊነት የተሰኘው ኅልዮ በተለይም በምዕራቡ አገራት በስነ-ትምሕረት ዘርፎች ከፍተኛ ቦታ ተሰጥቶት እ.ኤ.አ ከ1950 ጀምሮ ጎሌ ኅልዮ በመሆን ከፍተኛ ቦታን አዲኖሮው ተደርጓል። በአስራ ሰምንተኛውን ምእተ ዓለም በምዕራብ አውሮፓ እሩቡ ዘመናት የፈጀውን ልዩልዩ የብቸኛ ዝረያ እድገትና ልማት ጥናት ከተሰኘው የስነ-ህይወት ሳይነስ፤ መሰረተ ሃሳባት ጋር በውህድ እደተፈጠርም ይታወቃል።  የስነ-ህልዮ ስእላዊ ግለጫነት (Metaphor) በሰነ-ትምህረት ተለውጦ፤ ሕብረተሰብ፤ ፖለቲካ፤ ኢኮኖሚና የኢኮኖሚ ተቛማት እደ ዘአካል ተፈጥሮአዊ ልኩታዊ ተጓዥ ለውጥ እዳላቸው ተደረገው በመቅረብ፤ የሕብረተሰብ የኑሮ እድገት ልማት (Growth, Development) ኢተለዋዋጫዊ  ባለአቅጣጫ፤ ፍጹም ቅርብ መንገድ የሚከተል ሆኖ ተገልጿል። ይህም ወህደት በተጨባጭ መላወን ዓለም ምዕራባዊ ማድረግ እደሆነም፤ ተፈጥሮዋዊ ሂደት ተብዬውም የምዕራብ አውሮፓና የሰሜን አሜሪካ የሽግግርና የልማት ፈለግን የተከተለ፤ እነዚህም አገራት እንዴት አድረገው ሕብረተሰባዊ ሽግግር እዳደረጉና ልማተዊ እደሆኑ በግልባጭ የተቀረው ዓለም የነሱን መንገድ ብቻ በመከተል መጓዝ እዳለበት ሌላም አማራጭ እደሌለው እሳቤን ያደረገ ነው።

ምንም እነኳን፤ ዘመናዊነት የተሰኘው ስነ-ቃል፤ በለት ተለት መገልገያ ቛንቛ ሲገመገም፤ ዘመን ያመጣው፤ ጊዜ ያመጣው የሚል ቀጥተኛ ትረጓሜን እዳለው እውቅ ነው። ዋናው ነገር ግን፤ ዘመን ተለዋዋጭ እደሆነና፤ ዝቅም ሲል፤ በሴኮነድም፣ በደቂቃም፣ በስዓታትም በቀናት፣ በሳምታትም፣ በወራት፣ በዓመታት፣ በክፍለ ዓመታት እደሚለካ ሁሉ፤ ዘመናዊ (ዘመን አመጣሽ/ባእድ አመጣሽ) የተሰኘው ክስተትን አመላካች ስነ-ቃል እደሆነ፤ ከቃሉ የለት ተለት ትረጉም መረዳት ይቻላል። እዲህም ከሆነ የሰውልጅ ተፈጥሮ፤ መደብ አልባ የመጀመሪያ የጋርዮሽ ስነስርአት ፈጥሮ ከነሮበት እሰከ ዘሬው መደባዊ የሕብረተሰብ ስነስርአት ደረጃ ድረስ ተሽጋግሮ፤ ዛሬ ያለበት የአጋብሶ አደር ስነስርአት (Capitalism ) ደርሳል። ከላይ እደተገለጸውም  ዘመናዊነት የተሰኘው የልማት ዘርፈ ኅልዮ የአጋብሶ አደር (Capitalism ) ስርአት የበላይ ያደረገ፤በሞዴልነትም አነድ አቅጣጭን የያዘና፣ የአሜሪካን የልማት ሞድ (Development Pattern in the United States) ቅጅ ግልባጭ በመሆን ቀደም ሲል ይታወቃል።

በሚገርም ሁኔታ፤ የዚሁ ኅልዮ ደራሲ የሆኑት አሜሪካና፣ አውሮፓ የነሱ የዘመናዊነት መንገድ (The Captialist Modernization Path) ብቸኛ ወደር የለሽ አማራጭ የለሽ አድርገው በማቅረብ፤ እነሱ የበላይ ሌላው የበታች እነሱ አቅጣጫ መሪዎች፤ ሌላው ተመሪ ሆኖ፤ በኢ-ሳይንሳዊ፣ ዘረኛና (Raciological Theory/Ethnological Theory)፤ ስነ-ልቦናዊ መርሆችን ያቀፉ ድርሳነ ስንክሳራትን፤   በተሃድሶ ፈብረከው ደረሰው አዲሱ የዘመናዊነት ኅልዮ በሚል እያቀረቡ እደሚገኙም መረጃ ይጠቁማል። (Modernization: Theories and Facts. Author(s): Adam Przeworski and Fernando Limongi. Reviewed work(s):Source: World Politics, Vol. 49, No. 2 (Jan., 1997), pp. 155-183. Published by: Cambridge University Press) ልማታዊ የተሰኘ ኅልዮ የሰው ልጅ የሕብረተሰብ ሽግግር ለውጥ ሂደት ተደረጎ በመታየት፤ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታትም፤ ልማታዊ ኅልዮት በሚል፤ በተምሮ ማሰተማር፣ በጥናትና፣ በምርምር፤ በሳይንስ ስም፤ ኢ-ሳይንሳዊ ድርሰቶች፤ በስን-ትምህረት ተስፋፍው፤ ተቀባይነት እዲኖራቸው በመደረግ፤ እደ ሀይማኖተዊ ቀኖናና ትውፊት ሆነው፤ ከዚህ በታች የሚከተሉትን አራት መሰረተ ሀሳባት ይዘው እዲደረሱ ተደርጓል።

      I.      "ዘመናዊነት ስርአት ያለው (systematic process) ሂደት ነው። ዘመናዊ የሚለወመ ስነቃል አጠቃለይ፤ በምድብ ክፍል የሚታይ እጅ በነጠላ ተልይቶ አይታይም" የሚለው ቀዳሚ መሰረተ አሳብ ሲሆን። የልማት ሰርአትም ከላይ በሰነ-ህይወት ልማተዊ ሂደት እዳየነው ተመሳሳይ ሂደት (systematic process) እደሆነ ግልጽ ነው። ዘመናዊነትን የተሰኘ የስነ-ህይወት ዘርፍ እደሌለ እውቅ ነው። ግን ከላይ እደተገለጸው አነዱ የልማት ዘርፍ እዲሆን ተወስኖ፤ የእጅ አዙር፣ የአዲሱን የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ መስፋፋት እዲያግዝ ዘመናዊነት በሚል ስም፤  በኅልዮ ተደረሶ እየተስፋፋ ይገኛል። ዘመናዊ የሚለውም ስነ-ቃል፤ በለት ተለት ቛንቛ ሲተይ፤ ያለው ትርጉም፤ ዘመን አመጣሽ፤ ተስፋፊ፣ አጋብሶ አደር አመጣሽ መሆኑ ቀርቶ፤ ሰነ-ህይወት ነክ የሆነ የልማት ስነ ባህሪያትን ተላብሶ፤  እደ ልማት ሂደት ተቆጥሮ፤  ተመሳሳይ ሂደት (systematic process) አዘል፤ በምድብ ክፍል እጅ በነጠላ ለብቻው ተልይቶ መታየት የሌለበት ክሰተት ባህሪ ያለው በሚል  ቀርቧል (Hermassi, E. "Changing Patterns in Research on the Third World", Annual Review of Sociology 4, 1978, 239-257. )  ዘመናዊነት ተመሳሳይ ሂደት ያለው ክስተት እደሆነም አድረጎ ማቅረቡ ትክክል ባይሆንም፤ ዘመናዊነት የሚለውን፤ እንደው ዝም ብለን፤ በድፍን፤ በስነ-ትምህረት የተሰጠውን ስነ-ቃለዊ መሰረተ አሳብ ሳናምን አምነንበት ብንቀበለውም እነኳ፤ ስተቱን፤ ከቶም መሸፋፈን አይቻለንም። ለዚህም መስረጃ በአሜሪካንም ሆነ በአውሮፓ የተደረጉትንና በቻይናና፣ በጃፓን የተደረጉት የዘመናዊነት ሽግግር ሂደቶች በምን መልካቸው፣ በምንም እሳቤ ተመሳሳይ እዳልሆኑ ምንም አያነጋግርም። ሌላው የሚያስገርመው ሕዝባዊ ሪፓብሊክ ቻይና አሜሪካንና አውሮፓን በጥቂት ዓመታት ግዜ ውስጥ እነሱ ለረጅም መቶ አመታት የፈጀባቸውን የልማታዊ ተብየው ሽግግር ሂደትን አልፋ እነሱንም በልጣ በዓለም በአንደኛ ደረጃ መቀመጧ፤ ከላይ የተጠቀሰው መሰረተ አሳብ ትክክል አለመሆኑን አስረጅ ነው።      

   II.      “ዘመናዊነት ማለትም የሽግግር ሂደት ነው። አነድም ሕብረተሰብ ወደ ዘመናዊነት መሸጋገር ከፈለገ ባህላዊ መዋቅሮችንና ባህላዊ እሴቶችን ፈጽሞ በዘመናዊ እሴቶች መተካት ግድ ነው” የሚለው ሁለተኛውም ስነ-ትምህረት መሰረት ያደረገ የዘመናዊ ኅልዮ መሰረተ አሳብ፤  ዘመናዊነት የሽግግር ሂደት እደሆኑና፤ ወደ ዘመናዊነት በሂደት ሽግግር ውሰጥ ለመግባት፤ የግድ ባህላዊ መዋቅሮችንና፣ ባህላዊ እሴቶችን ፈጽሞ በዘመናዊ እሴቶች ማለትም “በአሜሪካና በአውሮፓ” ባህላዊ መዋቅራት መተካት አለባቸው የሚል ሲሆን። (See Huntington, Op. Cit. Pp. 58-60.) ይህም መሰረተ አሳብ ከላይ እደተጠቀሰወ ጃፓንም ሆነች፤ የሕዝባዊ ሪፓብሊክ ቻይና፤ ሲንጋፖርም ሆነች ደቡብ ኮርያ ባህላዊ መዋቅራትንም ሆነ፤ ባህላዊ እሴታቸውን እደያዙ፤ ወደ ዘመናዊነት መሸጋገራቸው በቂ አስረጅ ነው።


III.      ዘመናዊነት የማይቀር የሽግግር ሂደት በመሆኑ፤ ሰርአትን የተከተለና፤ አሸጋጋሪ አፈጣጠር ያለው በመሆኑ፤ የሕበረተሰብ ሰርአተ ለውጥን ይገነባል የሚለውመ ርዮት ተኮር መሰረተ አሳብ ያው ከላይ እደተገለጸው ከብት ሳይገባ፣ ሌባ በረት ሞላ የሚለውን ተምሳሌትን ያመላክታል።        

 IV.      ዘመናዊነት አብዮታዊ ሳይሆን ዝግምተኛ ረጅም ግዜ የሚፈጅ ሂደት ነው የሚለውም መላምትም ሆነ፤ ከላይ በቁጥረ ከአንድ እሰከ ሶሰት የተዘረዘሩት መሰረተ አሳባት መሰረታቸው የአውሮፓና የአሜሪካን ዝግምተኛ ኅልዮት ተከታይ ልሂቃንን አሻራን የያዙ እደሆነ መረጃ ይጠቁማል። (See Huntington, S. The Change to Change:  Modernization, development and politics.  (New York:  Free Press, 1976), pp. 30-31; 45-52..)   
1)    “ኋላቀር ሕብረተሰብ ያላቸው አገራት ሁሉ፤ ባህላዊ ሕብረተሰብ ናቸው። ይህም በመሆኑ በጎሳ በጎጥ በቤተሰሰበ መሰረተ ግንኙነት ላይ የተመሰረቱ  ተቛማትን አሏቸው። ይሄን ሁኔታ በምዕራቡ ባህል መተካት አለባቸው” የሚል ሲሆን፤ ይህንንም መሰረተ አሳባት በማስፋፋት፤ ሌላው ፔርሶነ የተሰኘው የዘመናዊነት ልሂቅም በማከል “ኋላ በቀሩ ሀገራት (LDCs) ያሉ ባህላዊ ቤተ አምልኮች እደ ቤተ-ሂነዱ፣ እደ ቤተ- እስላምና፤ የመሰሉ አህዳዊ ቤተ-አምልኮችን በሞላ

v    ኢ-ሳይነሳዊና ኢ-ሴኩላር
v    ለመሐበረሰብም ሆነ፤ ከቦታ ቦታ፤ ከሀገር አገር ለመዘዋወር እነቅፋትና
v    ለሕዝብ ብዛት መጨመር ምክነያት አድረጎ በመግለጽ፤  

የምዕራቡ ዓለም ባህላዊ ለውጥ እዲያካሂዱ ድጋፍ በማድረግ፤ የሶስተኛው ዓለም ተብየው አገራት የበላይ ባለስልጣናትን ልጆቻች፤ በምዕራቡ ትምህረት ቤቶችና፣ ዩኒበርሲቲዎች አሰማረቶ ማሰልጠን” እደሚገባ፤

2)    ቅድመ መሰረት፤ ለለውጣዊ መነሳሳት፤
ዘመናዊነት እደ መንኮራኩር አነኮብኩቦ ለመምጠቅ የሚያስችሉ፤ ቁሰ ግብአቶች፤ እደ ካፒታል፣ እደ ቴክኖሎጅ የመሳሰሉትን፤ በመዋለ ፈሰስ ስም፤ ከምዕራቡ አገራትና የንግድ ተቛማት ማግኘት፣ እርዳታንና ስጦታን ከምዕራቡ አገራት መንግስታት ጠይቆ በማግኘት፤ (McClelland, D. Bussiness Drive and National Achievement.  (New York:  Basic Books, 1964), pp. 167-170.) 

3)   ለውጣዊ የመነሳሳት ሂደት፤
ሶስተኛው የዘመናዊነት ደረጃ ባህላዊ የሆኑ ዝንበላወችንና፤ መሐበረሰባዊ ተቛማትን፤ የምዕራቡን ተቛማት ተሰተካካይ በሆነ መተካት ይላል። በእነደዚህ አለ ሁኔታም፤ በጎሳም፤ በጎጥ፤ በቤተሰብም ተሳሰሮ ያለ መሐበረሰብ በምዕራቡ አገራት በተቛቛሙ መሥራቤቶች ሁሉ እየተዘዋወሩ ሥራ ፈለጋ አነድ ቦታ ሳይወሰን፤ እራቅ ወዳለ ሥፍረማ በምሄድ ይንቀሳቀሳል የሚል መሰረተ አሳብን ያሰተጋባል።

4)    ወደ ጉልምታዊነት ማምራትና፤
የተሰኘው የዘመናዊንት ሂደት ደረጃ የተሰመረው፤ ሀገር ውስጥ የተመረቱ ምረቶችን፤ ለምዕራቡ ሀገር ኤክስፖርት በማድረግ በዓለም አቀፍ የንግድ ስርአት መካፈልና፤
 
5)   ከፍተኛ ፈጆታን ተጠቃሚ ሕብረተሰብ፤
ይህም የልማት ለውጥ ደረጃ፤ የሶስተኛው ዓለም ተብየውን ሕብረተሰቡ ሙሉ ከገጠሬነት ወደ ከተሜነት የሚሸጋገርበት፤ የሕዝብም ኑሮ በሁሉም ዘርፍ እደ አሜሪካና፣  እደ አውሮፓ ከፍተኛ የኑሮ ደረጃ እደሚደርሰ የሚል መሰረተ አሳባትን ያንሽራሽራል። 
በቁጥረ አራት የተጠቀሰውን የዘመናዊነት መሰረተ አሳብ በዋናነት አቀንቅኖ  ያወጣው ቢል ሮስቶው (Bill Rostow) የተሰኘው አሜሪካዊው ልሂቅ መሆኑ ይታወቃል። ይህም በቢል ሮስቶ የተቀነቀኑ መሰረተ አሳባትም፤ ተሻሽሎ፤ ታልኮት ፔረሶን ከተባለ የትሀድሶ ማክስ ቬበር ተከታይ በፈጠረው “ስነ-መኅበረሰብ” ኅልዮት፤ (Parsons’ sociological theories) ከተሰኘው የተገኙ፤ የዝግምተኛ ሂደት አመላካች በሚል፤ የአዲሱ የዘመናዊነት ኅልዮ መሰረተ አሳባት በመሆን ከዚህ በታች እደሚከተለው ቀርበዋል።      

በስነ-ታሪክ እድገት፤ልማት የተሰኙ ስነ-ቃላት ሲዳሰሱ


ከታሪክም አንፃር ስንገመግመው ዘመናዊ የተሰኘው ኅልዮት እዲፈጠር ዋና ምክነያቶች ናቸው ተብለው የሚታመንባቸው፤

1)   በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በስተመጨረሻ፤ ጦርነቱን የተቀላቀለችው  አሜሪካ፤ እደ ታላቛ ብርቲናያ፣ ፈረንሳይና ጀርመን በጦርነቱ ምክነያት የነበራት ሶሲዮ-ኢኮኖሚዊ መዋቅርና ሀብት ተንኮታኩቶ፣ ደቆ፤ባለመጥፋቱ፤ በዓለም ደረጃ የመሪነትን ቦታ መቀናጀቷ፤ እነዚህን በጦርነት የደቀቁ አገራት በማረሻል ፕላን የተደገፈ የመልሶ ግነባት ሥራን ድገፋ ማድረጓ፤ (So, A.  Social Change and Development.  (Newbury Park, California:  SAGE, 1991), pp. 17-23. Liz, R. Crecimiento Economico, Empleo y Capacitacion.  (Buenos Aires, Argentina:  PNUD, 1993),pp. 27-32. )

2)   በዘመኑም የነበረው የሶሻሊስት ንቅናቄ መስፋፋት፤ የቀደሞዋም የሶቪዬት ሕብረት አገር በምስራቅ አውሮፓ ብቻ ሳይወሰን፤ በቻይናና በኮርያ ተቀባይነትን አግኝቶ በኤዝያ በመላው የዓለም ዙሪያ መስፋፋት ስጋትና፤

3)   ቀደም ሲሉ በአውሮፓውያን ቅኝ ገዥ ስር ወድቀው የነበሩ የአፍሪካ፤ የአዝያና፤ የላቲን አሜሪካ አገራት ነፃ መሆንና፤ እነዚህም አገራት  የምስራቁን ካንፕ ይቀላቀላሉ አለያም ተራማጅ የሆነ ፖለቲካን በመከተል በዓለም ተከስቶ የነበረውን የቀዝቃዛው ጦርነትን ኃይል ያዛባሉ በሚል ስጋት የገባው በአሜሪካን የበላይነት የሚመራው የምዕራቡ ካምፕ፤ የምስራቁን ርዮት ለማዳከም፤ በሶስተኛ አገራትም ተቀባይነት ይኖራዋል በሚል ኢኮኖሚን አራማጅና፣ ነፃነትን አስጠባቂ ልማታዊ ሞዴል የሚል ሕልዮ ቀንቅነው መድረሳቸው መረጃ ይጠቁማሉ።( Chirot, D.  Social Change in a Peripheral Society:  The creation of a Balkan colony.  (New York:  Academic Press, 1993), pp. 32-34; 56-59. Ramirez, N.  Pobreza y Procesos Sociodemograficos en Republica Dominicana.  (Buenos Aires, Argentina:  PNUD, 1993), pp. 34-42.)


    
ዘመናዊነት የተሰኘው ኅልዮ በተለይም በምዕራቡ አገራት በስነ-ትምሕረት ዘርፎች ከፍተኛ ቦታ ተሰጥቶት እ.ኤ.አ ከ1950 ጀምሮ ጎሌ ኅልዮ በመሆን ከፍተኛ ቦታን እዲኖሮው ተደርጓል። በአስራ ሰምንተኛውን ምእተ ዓለም በምዕራብ አውሮፓ እሩቡ ዘመናት የፈጀውን ልዩልዩ የብቸኛ ዝረያ እድገትና ልማት ጥናት ከተሰኘው የስነ-ህይወት ሳይነስ፤ መሰረተ ሃሳባት ጋር በውህድ አደተፈጠርም ይታወቃል።  የስነ-ህልዮ ስእላዊ ግለጫነት (Metaphor) በሰነ-ትምህረት (Social Sciences) ተለውጦ፤ ሕብረተሰብ፤ ፖለቲካ፤ ኢኮኖሚና የኢኮኖሚ ተቛማት እደ ዘአካል ተፈጥሮአዊ ልኩታዊ ተጓዥ ለውጥ እዳላቸው ተደረገው በመቅረብ፤ የሕብረተሰብ የኑሮ ደረጃ መክሊት፤ እድገት ልማት (Development, Groth) ኢተለዋዋጫዊ ባለአቅጣጫ፤ ለፍጹምነት እጅግ ቅርብ መንገድ የሚከተል ሆኖ ተገልጿል። ይህም ወህደት በተጨባጭ መላወን ዓለም ምዕራባዊ ማድረግ እደሆነም፤ ተፈጥሮዋዊ ሂደት ተብዬውም የምዕራብ አውሮፓና የሰሜን አሜሪካ የሽግግርና የልማት ፈለግን የተከተለ፤ እነዚህም አገራት እንዴት አድረገው ሕብረተሰባዊ ሽግግር አዳደረጉና ልማተዊ እደሆኑ በግልባጭ የተቀረው ዓለም ተቀብሎ፤ የነሱን መንገድ ብቻ በመከተል መጓዝ እዳለበት ሌላም አማራጭ እደሌለው እሳቤን ያደረገ ነው።    
ዘመናዊነትም  በምዕራቡ አንጋሽ የስነ-ትምሕረት ኅልዮ ሲተነተን፤ ሁለንታዊ የአውሮፓና የሰሜን አሜሪካ የፖለቲካ የኢኮኖሚና የመሐበራዊ (ባሕል፤ ታሪክ፣ ሥልጣኔ፣ ወግ፣ ስነስርአት) ፍጹም የበላይነትን ያነገበ፤ የቱም ሕብረተሰብ  በነሱ መክሊት እና እነሱ በሠሩት፤ በፈጠሩት የሳይነሳዊ አንባገነንት ሁለንታዊ ቁጥጥር ውስጥ አሰገቢ፤ ሕልዮ አድሆነ ግልጽ ነው። በፖለቲካም አገላለጽ ይህን እውን ማድረግ ማለትም፤ የነሱን የበላይነት (Eurocentric, Weastern-Centric) ማንገስና፤ እራስን ለጥገኝነት አሳለፎ መሰጠት እደሆነ ይቆጠራል። በተጨማሪም፤ ዘመናዊነት የተሰኘውን ኅልዮ፤ እውን እዲሆን ማድረግ ማለት፤ የሀገረሰብን ማንነት አውድሞ አጥፍቶ፤ አምላክ ባምሳሉ እኛን ሰዎችን እደፈጠረን ሁሉ፤ የተቀረውን ዓለም በአሜሪካና በአውሮፓ አምሳል አርቅቆ ዘመናዊ አድረጎ እደመፍጠር እደሆነ ማለት ነው።ይህም መሰረተ አሳብ ቅዠት እንጅ እወን እዳልሆነ፤ ትላነት በኋላቀርነት በአሜሪካንና በአውሮፓ ተፈረጀው የነበሩ አገራት፤ ዛሬ የአሜሪካንና የአውሮፓ ተፎካካሪ ሆነው መነሳት፤ እደውም በኢኮኖሚም አልፈው በዓለም ደረጃ ቀድዳሚ የመጀመሪያ ስፍራን እደተቀዳጁ፤ የሕዝባዊ ሪፑብሊክ ቻይና    እዲሁም የሌሎች ታዳጊ ተብየው አገራት ታሪክ ምስክር ነው።
ምንም እነኳ አውነታው ከላይ የተጠቀሰው መሆኑ ቢታወቅም፣ እነሱ መሪ እኛ ተመሪ እነሱ ሁሉን አዋቂ አስተማሪ፤ እኛ ደቀመዛሙረት ሆንን፤ ሁሉን መቀበል እዳለብን ተደረጎ፤ ዘመናዊውነት ተግባራዊ የሚሆነው፤

v    በሀገረሰቡ ደረጃ፤ ፀረ-አጋብሶ አደር ፖለቲካዊ ተጽእኖ አላቸው፤ ተብለው የታመነባቸውን፤ ቤተአምልኮዎችን፤ የሀይማኖት ተቛማትንና፤ ሌሎች አገራዊና፣ ሀገረሰባዊ እሴቶችን አጎልባች ተብለው የታመነባቸውን፤ በሕዝብ ተቀባይነት አለቸው ተብለው የሚገመቱትን፤ መሐበራዊ፣ ታሪካዊ፣ ባህላዊ እሴቶችን፣ ገንቢ መሐበራሰባዊ መልካም የሕዝብንና የሀገርን ወጎችን ልምዶችን ስነስርአቶችን ጠባቂ፤ አጠንካሪ ናቸው የተባሉ መሐበራዊ መዋቅሮችን ሲመክኑ፤
v    መንግስትና ቤተ አምልኮን በመለየት ወይንም ሴኩላሪዝም በሚል፤ መንግስት በተዘዋዋሪ በቤተ-አምልኮ መካከል ቅራኔዎችን ለመፍታትና፤ እኩልነትን ለመፍጠር በሚል ሀይማኖታዊ ተቛማትን እርስ በእርሳቸውም ሆኑ በውሰጣቸው በሆነ ባልሆነ ምክንያት እየታመሱ እዲዳከሙ አድረጎ ሲጠፉ፤
v    ሀገረሰብን በአዲሱ የእጅ አዙር ርዮተ ሕልዮት ልዩ ልዩ ተጽእኖዎች ውስጥ አስገብቶ እዲቀበል ማድረግ፤ ማለትም ሀገረሰብን ፍጹም ተገዥ የሚአደረግ የፖለቲካ ስርአት አጠናክሮ አስፋፍቶ ሲጎለበት፤ (See Smelser, N.  Toward a Theory of Modernization.  (New York:  Basic Books, 1964), pp. 276-278.)
ብቻ እደሆነ ያመለክቱናል።

(ይህም ማለት፤ ከአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ፤ አነፃር ሲታይ፤ በአገራችን ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የሚደረጉ፤ ዛሬም እየተደረጉ ያሉ፤ በወያኔ-ህውሐት/ኢሕአድግ እየተፈጸሙ የሚገኙትን በቤተ ክረሰትያን፤ በቤተ አስልምና፤ ወንጀሎች በምን ሽፋን አደተፈጸሙ ዛሬም እየተፈጸሙ እዳሉ፤ በነማን አማካሪነትና እረዳትነት ታጅበው አደተፈጸሙ ዛሬም በመፈጸም እዳሉ አጉልቶ አሳይ ምስክር ነው። ... )

በምዕራቡ ቤተ-ትምሕረ፤ ዘመናዊነት፤ ለነሱ እዲያመችና፤ በእነሱ አምሳል አስመስለው፤ ትንሽ ልጅ እደሚጫወትበት፤ አሻንጉሊት አሳምረው፤ በስነ-ቛንቛ በስነ-ልቦና አርቀው ሰርተው፤ የሶስተኛው ዓለም ተብዬው አገራት፤ ያላቸው አገራዊ እሴቶች ሁሉ፤ በጅምላ በሗላ ቀርነት በመፈረጅ፤ አፍሪካዊ ታሪክ ሁሉ፤ አፈታሪክ አድረገው፤ ገንቢ ባህሉም ሆነ ወግ ስነስርአቱም ሀገረሰብን አሰተቃቃፊ አነድ አደራጊ በመሆኑ፤ አላስፈላጊና እደውም ለለውጥ እንቅፋት ተደርጎ በመታየቱ፤ በእነሱ አስተምሮ ለውጥ የሚፈልግ ሁሉ ሀገራዊ ማንነቱን መካድ እዳለበትና፤ በእነሱ በሰሜን አሜሪካ በአውሮፓና በኤዝያን ፓሲፊክ አምሳል ተቀርጾ መፈጠር እዳለበት፤ ፍረድ ተፈረዷል። በሌላም አነጋገር፤ ዘመናዊነት የተሰኘውን አዝጋሚ የሕብረተሰብ ሽግግር፤ ጠዋት ማታ እደምንደግመው ጸሎት ተቀብለን፤ ተግባር ካላደረግን፤ ዘመናዊት የተሰኘ በማር የተለወሰ መርዝ ከቶም እደማንቀምስ በአንክሮ የልማታዊ ዘርፍ የሆነው ዘመናዊነት የተሰኘው ኅልዮ ያሳስበናል። በእነሱ ግምት፤  እኛ ብቻ ሳንሆን ሶስተኛው ዓለም ተብዬው አገራትም ቢሆኑ ወደ ዘመናዊነት ደረጃ መሸጋገር የሚችሉት፤ እደኛው የሰሜን አሜሪካንና፣ አውሮፓ ቀንቅነው ደርሰው የፈጠሩላቸውን፤ ዘመናዊነት የተሰኘውን፤ የልማት ጎዳና ብቻ በመከተል፤ ብቻ እደሆነ፤ በነሱ ግምት ይህም ሊሆን የሚችለው፤ አውሮፓና የሰሜን አሜሪካን አገሮች የደረሱበት የዘመናዊነት የሕብረተሰብ ደረጃ ለመድረስ አላማችን አድረገን እነሱ በቀየሱልን የልዮ መንገድ መጓዝና መንቀሳቀስ ሰንችል ብቻ እደሆነ በአንድ እጃቸው አሜሌ ጨው በሌላ እጃቸው ደግሞ ጅራፍ ይዘው እደ ሁኔታው እያሰተናገዱ እዳሉ እሙን ነው።

የሰሜን አሜሪካንና፣ የአውሮፓ የዘመናዊነት ደረጃ በልዮ ፍጹም ተደረጎ ተጓዣዊ ሳይሆን፤ ለሰው ልጅ የሕብረተሰብ  ለውጥ ግስጋሴ መክሊታዊ    “as time goes on, they and  we will increasingly resemble one another because the patterns of modernization are such that the more highly modernized societies become, the more they resemble one another”. [6] ህልዮ ሆኖ፤ በመሰረተ ሃሳብነት ደረጃ  በመወሰዱ፤ የሁሉም የሕብረተሰብ የመጨረሻ የለውጥ ግስጋሴ መንገድ አቅጣጫ እሱ ብቻ እደሆነ፤ ዘመናዊ የአጋብሶ አደሩ ሕብረተሰብ (የአነደኛው ዓለም) የለውጥ ግስጋሴ፤ የሰውልጆች የመጨረሻው፤ የሕብረተሰብ ሽግግር መድረሻ አድረገው በማቅረብ፤ ብዙም በሳይንስም ስም በመወሻከት ልያሞኙን ይሞክራሉ። የሌባ ልብ አድረግ መልሶ መላልሶ ልብ ያወለቅ ሆኖም፤ ያጋብሶ አደር ስነስርአት መድሎ አልባ ሆኖ እናንተም ሆናችሁ ሌሎቹ በሂደት እኛ የደረስነበት ልማታዊ ደረጃ ትደርሳላችሁ፤ በዓለም ዙረያ የዘመናዊነት ልዮ የሚከተሉ ሁሉ የለውጥ ግስጋሴያቸው እየጨመሩ ሲሄድ ተመሳሳይነት ወደመሆን ደረጃ ይጠጋሉ፤ እናንተም እዲሁ እደሉ አላችሆ፤ ይሉናል። በአሜሪካና በአውሮፓ ሞድ (Pattern) መሰረት፤ ከፍተኛ የዘመናዊነት ደረጃ የደረሱ የአነደኛው ዓለም አገራት ሕብረተሰብ ከሞላ ጎደል ተመሳሳይነት አደሚኖረወ ልዮው አክሎ ይገልጻል።

ከዚህ በላይ እዳየነው፤ ዘመናዊነት ማለት፤ አውሮፓዊ ወይንም አሜሪካዊ አድረጊ ሂደት አደሆነ፤ በምእራቡ ዓለም የዘመናዊነት ልዮ ድረሳነ ስነጽሁፍም ታጅቦ፤ ለአውሮፓና ለአሜሪካን ርዮት ዓለም የበላይ ገዥነት አንጋሽነት ታስቦ መፈጠሩ ቁልጭ ብሎ ይስተዋላል። ስለዚህም አገራቱ፤ ማለትም፤ አውሮፓና አሜሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው እንከን የሌላቸው የኢኮኖሚ ልማትና፤ ዲሞከሪያሳዊ መረጋጋት ያለባቸው ተደርጎ ለማሳዬት የተሰላ ሙከራ እደሆነም አያነጋግርም። (Tipps: 1976, 14) ከዚህም በተጨማሪ በዘመናዊነት ሕልዮ ስነጸሁፍ ዘመናዊነት የማይቀለበስ የማያቛርጥ ሂደት እደሆነ የገለጻል። በሌላ በኩል ደግሞ፤ አነድ ጊዜ የሶስተኛው ዓለም ተብዬው አገራት ከምዕራቡ ጋር ግንኙነት ከፈጠሩ በምንም መንገድ ዘመናዊ የተሰኘውን የልማት መንገድ አደማይላቀቁና፤ ከዘመናዊነት ጋር ተቆራኝተው አደቆረቡ ባልና ሚስቶች ሳይፋቱ እሰከመጨረሻ ተጋብተው አደሚቀጥሉ፤ በምንም መንገድ ከዘመናዊነት ተጽእኖ ነጻ ሊሆኑ አደማይችሉ የሚል ስነ-ልቦናዊ ስንክሳርም ደብሎ አነዴ ከገቡ መውጫ የለም የተሰኘ የስነ-ልቦና ካራ አነገት ላይ ወድሮ በማስፈራራት ይገልጻል። [7] 

በምዕራቡ የተደረሱ የዘመናዊ ልማት ሕልዮ ድረሳነ ስንክሳር ማለትም ስነጸሁፍ ከላይ በተጠቀሱት መሰረተ ሀሳባት ብቻ ባለመውሰን፤ ዘመናዊነት ተራማጅ በረጅምም ፈጹሞ የማይቀርና አስፈላገ ሂደት እደሆነም ለማሳመን ይሞክራሉ። እዚህም ላይ መገንዘብ ያለብን ዘመናዊነት የሚለው ቃል ከአውሮፓና ከሰሜን አሜሪካ ማንነት ጋር ተያይዞ የሚታይ ነው። ይህም ማለት ዓለምን በሞላ ምዕራባውያን ማድረግ ማለት ነው።    

በአጠቃላይ ዘመናዊነት ቀርፋፋ ብዙ ጊዜን የሚፈጅ ሂደት መሆኑን። ስለሆነም ዝግምተኛ (Evolutionary) እነጅ (Revolutionary) አብዮታዊ ለውጥን አደማያሰገኝ። ለውጥንም ለማግኘት የብዙ ትውልድ እድሜን አለያም አያሌ ምዕተ ዓመታት አደሚፈጅና፤ መሰረታዊ ለውጦችንም ማየት የሚቻለው ከረጅም የጊዜ ሂደት በሗላ እደሆነ ይገለጻል። አበዮታዊ ለውጥ፤ ስር ነቀል ለውጥ መሆኑን ሰለሚታወቅ የሰሜን አሜሪካና የአውሮፓ የዓለም ገዥነት በሰው ልጅ የሕብረተሰብ እድገት ሰር ነቀል ለውጥ አዳያጋጥመውና ተገርስሶም እዳይወድቅ በሌላም መድልኦ አልባ ስርአት እዳይተካ አስብኦት በማድረግ  ዝግምተኛ የተሰኘ ለውጥ ነው ማለቱም ስርአቱ ተቀውሞ እዳይደረሰበትና ተቃዋሚም እዳይኖረው አደሆነ ይታወቃል። ይህም ማለት ስርአቱ እረጅም እደሜ ሰለሚያስፈልገው የሶስተኛው ተብየው ሕዘብና አገራት በባርነትና በጥገኝነት ላይ ወድቀው፤ ጥቂት  የመንግስት አካልት ተብየው ኰሳኩንስ ሃላፊነትት የጎዳላቸው አገር ከሃዲ ሃላፊነት የጎደላቸው ቅጥረኛ ወሮበሎች፤ ከዓለም አቀፍ የፋይናስ ቱጃሮች ቡድኖች ጋር በመመሳጠር፤ በነፃ ንግድ በመዋለፈሰስ ፍሰት፣ ቴክኒዎሎጅን በማሳደግ፤ ለሕዝቡ የጤና አገልግሎት በመስጠት፣ ድህነትን አነዴና ለመጨረሻ ታሪካዊ ለማድረግ፤ የወሊድ እናቶችን ሞት ለማስወገድ፤ የሕጻናትን ሞት ለመቀነስ፣ ብድረ ለማግኘት፣ እርዳታ ለማግኘት ወ.ዘ.ተ በሚል ስም የአገራቱን የተፍጥሮ ሃብት፤ ለም የእረሻ መሬት፣ ወና ዋና የሚባሉ ግልጋሎት መስጨ የኢኮኖሚ ድረጅቶች፣ የቴሌኮሚኒኬሽን፣ የፖስታ፣ የኤሌትሪክ የመንገድና ትራንስፖርት፣ የትምህርተና አገልግሎት መሰጫ፤ ባጠቃላይ አገራቱ ያላቸው ሀብት ተላላፈው ለአሜሪካ፤ ለአወሮፓና ለኤዝያን ፓሲፊክ አገራት ዓለም አቀፍ የቱጃሮች ቡድን ቀስ በቀስ አዝጋሚ በሆነ መንገድ አሳልፎ ሰጥቶ፤ ሕዝብንና አገራቱን በሕዝብ ቅነሳ ስም አጥቶ፤ በአዲስ ዘመን አመጣሽ መደሐኒት የለሽ በሽታ ተበክሎ እዲያልቅ፤ በአገራቱም ለዘመናት በአንድነት አብረው የሚኖሩትን  ሀገረሰብ በቋንቛ ፣ በጎሳ፣ በጎጥ፣ በሃይማኖት ችግር ተፈጥሮ አዲተላለቁ ማድረግ፤ ታሪጋቸውን ባህላቸውን መላውን የአገራቱን ገንቢ ነባር መሐበራዊ እሴቶችን ማጥፋት፣ የአገራቱም ሕዝብ ለነሱ አገልጋይ ባሪያ ሆኖ በሀገሩ ባለቤት ሳይሆን ባእድ ሆኖ አነገቱን ድፈቶ ተቀጥሮ የሚኖርበት፤ ቤተ-አምልኮዎች የማምለኪያ ቤቶቻቸው፤ ምዕመናን የሚያገለገሉበት ሳይሆን፤ሰከሮ ማበጃና ዳነኪራ መምቻ የሚደረጉበት፤ የአምልኮ አባቶች መለኮታዊ መንገድን በመከተል ፈንታ ምድራዊውን ሕይወት ናፋቂ የሆኑበት፤ ... ማለት ነው።     

ከዚህም በዘለለ በአጠቃለይ ዘመናዊነት የተሰኘው የልማት ቲወሪ መሰረተ አሳባት በሙሉ ከአውሮፓና ከአሜሪካን አዝጋሚ ሕልዮ (Evolutionary theory) የተወሰደ መሆኑ ቢገለጽም። [8] እውነቱ ግን ከአዝጋሚ ሕልዮ (Evolutionary theory) ብቻ ሳይሆን ከላይ አደተገለጸው ከሄግል ዲያሌክቲክ ([Hegelian Dialectic: The first step (thesis) is to create a problem. The second step (antithesis) is to generate opposition to the problem (fear, panic and hysteria). The third step (synthesis) is to offer the solution to the problem created by step one: A change which would have been impossible to impose upon the people without the proper psychological conditioning achieved in stages one and two.]) [9] ከፍሮይዳዊንነት ስነልቦናዊ አስተምሕሮና ( Freudian Social Psychology Theory) [10]-[11]፣ ከዳርዊንነታዊነት  (Social Darwinism) [12]-[15] ተዳቅሎ ከተፈጠሩ ሕሊናተ ኅልዮት እደሆነ እሙን ነው። በመሆኑም አነደኛ ልማት አድገት የተሰኙት ስነ-ቃላት አመጣጣቸው ከስነ-ህይወት ሳይንስ አደሆነ ከላይ በዝርዝር ተቀምጠዋል።ልማትም ሆኑ እድገት በመጀመሪያ ደረጃ ያለቦታቸው ገብተው ብዥታን አዲፈጥሩ ሆነ ተብለው ስነ-ልቦናን አጨላሚ፤ የአውሮፓና የሰሜን አሜሪካ የበላይነት ዘረኝነትን መሰረት በማድረግ፤ ተቀንቅነው በሕልዮት ለመደረሳቸው፤ በመጀመሪያ የሕልዮቱ ደራሲዎችን እነማን ናቸው ብሎ መዳሰሱ ግድ ነው። በመረጃ እደሚታወቀው ሕልዮቱን የደረሱት  ሳይኮሎጅስት (Psychologist)፣ ሶሻል ሳይኮሎጂስት (Social Psychologist)፣ የሃይማኖት ሶሲኦሎጂስት (Sociologist of Religion) ፖለቲካል ሶሰሎጅሰት (Political Sociologist) መሆናቸው፤ እነዚህም ልሂቃናት የአጋብሶ አደር ርዮት ደጋፊ መሆናቸውና፤ እነዚህ ልሂቃናት በውነት የሞራል ግዴታ ኖሯቸው አልያም ለሶስተኛው አገራት ለተሰኙት አዝነው እዳልሆነ እውቅ ነው። ምክንያቱም የአጋብሶ አደር ስርአት በትረፍና ኪሳራ ሰሌት፤ ትርፍን ብቻ በመፈለግ  መሰረተ አሳብ ላይ የተመሰረተ ርዮት በመሆኑ። ሁለተኛም ዘመናዊነት ማለት አውሮፓዊነትና ነጭ አሜሪካዊነት እደሆነ ሕልዮቱ እራሱ ገላጭ ነው። እዚህ ላይ አውሮፓዊነት ስንል ዘረኝነት ማለታችን ነው።     ዘመናዊነት ማለት ሰፊው የዓለም ሕዝብ ያለውን የመሀበራዊ እሴቶች  እደ ሗላ ቀርነትና በማየት የሚፈርጅና፤ እሴቶቹም መጥፋት ያለባቸው አደናቃፊዎች እደሆኑ ይኮንናል። በሕልዮም መሰረት የአውሮፓና የአሜሪካ (አውሮፓዊያን አሜሪካን) ዘመናዊ እደገት የመጨረሻውና እነከን የማይወጣለት እደሆነ፤ አደጉ የሚባሉትም አገራት ወደፍጹምነት እየተቃረቡ እደሚሄዱ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የሶስተኛው ዓለም ተብዬ አገራትም እዲሁ ያደጉትን አገራት ተብዬውን እየቀረቡ አደሚመጡ፤ ይህም ሊሆን የሚችለው እነሱ ቀይሰው የሰጡዋቸው መንገድ ተከተለው ሲሄዱ ብቻ እደሆነ የሚል መሰረተ አሳብን ያነሽራሽራል። ይህም መሰረተ አሳብ ቀደም ሲል የነበረውን የሕብረተ ሰብ እድገት ሕልዮት የመጨረሻ ደረጃ ኮሚኒዝም ነው የሚለውን መሰረተ አሳብን ለማጣጣል ታስቦ የተፈጠረ መሆኑ ይታወቃል። ስለሆንም ኮሚኒዝም የተሰኝው የሕብረትሰብ ስርአት የመጨረሻው በመሆን ፈንታ አጋብሶ አደር የሕብረተሰብ ስርአት ስሙን እዲለውጥ ተደርጎ ልማታዊነት (ዘመናዊነት) የሚል የተውሶ ስም ወስዶ አዲስ አስመስሎ መቅረጽ በአሜሪካን የሚመራው የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተስፋፊዎች ግድ ሆኖበታል። ምክንያቱም አንድም አበዮታዊ ለውጥን በመፍራት ሲሆን፤ ሌላውም በፀረ-አጋብሶ አደር ትግል የተሰማሩትን የሶስተኛውን ዓለም እንቅስቃሴ ለማዳከም ሲባል ሆን ተብሎ የተፈጠረና መላውን የዓለም አገራት ጥገኝነት አስገብቶ በአንድ አገዛዝ ስር አውሎ በአነድ መአከል በአምባገነንት ለመግዛት እሳቤን ያደረገ ነው። ስለሆነም ነው አባታዊ አገዛዝ የሚለውም ቃል ባሕላዊ የሚል ቃል ተለጥፎለት፤ በነሱ እሳቤ የሶስተኛው ዓለም ተብዬው አገራት በሙላ ባሕላዊ የሚል ቃላት የተለጠፉላቸው። ባሕላዊ የሚለውም ቃል ሗለ ቀር ማለት ተደርጎ በመወሰዱ፤ ዛሬ ዛሬ ልማተዊነት ዘመናዊነት እየተባለ የሚጠራው ግን የአጋብሶ አደር ስርአት በመሆን ቢታወቅም፤ የሕብረተሰብ ለውጥ አበዮታዊ እዳልሆነ ላለመቀበል በማሰብ ሕብረተሰባዊ ለውጥ ዝግመኛ አድረጎ ማቅረብም፤ ታሪክን ክለሳና ከእውነት የራቀ ነው። ለዚህም በአውሮፓም ሆነ በተቀረው የዓለም ክፍል ማለትም በአፍሪካ በኤዝያና በላቲን አሜሪካ የተደረጉ የሕብረተሰብ አብዮታዊ ለውጦች ታሪካዊ ምስክሮች በመሆን የሚጠቀሱ ናቸው። ሰለዚህ የሕብረተሰብ ለውጥ አዝጋሚያው አድረጎ ማየቱም በሕብረተሰብ ውሰጥ የሚቃረኑ መደቦች እደሌሉ አድረጎ ማቅረብና አጋብሶ አደር አልያም ልማታዊ ተብዬው ስርአት መድሎ አልባ አድረጎ ማቅረብ የተሳሳተና መሰረተቢስ ውሸት ነው። የአጋብሶ አደር ወይንም ልማታዊ ዘመናዊ ተብዬ እሴቶችም በመሰረቱ አሜሪካና አውሮፓን መሰረት ያደረጉ ባህላዊ እሴቶች ማለት ሲሆኑ፤ የሌላውን ዓለም አስገድዶ የራሱን ባህላዊ እሴቶችን  ሗላ ቀር ነው ብሎ በማንቛሸሽ ሀገረሰቡ እዲተው የማድረግ ሥራ ከሕብረተሰብ እድገት ለውጥ ጋር ሳይሆን ባሕላዊ ቅኝ ገዥነትን ለማስፈፋት ታቅዶ የሚሠራ ሥራ ነው። ከዚህም በተረፈ ዘመን አመጣሽ እደሸቀጥ ዕቃ በየጊዚያቱ የሚለዋወጥ ሞራልና ኤቲከስ የሌለው የቀድሞውን ዋጋቢስ ያደረገ ባህላዊ እሴት ከጥቅሙ ጉዳቱ የበዛ መሆኑ፤ እየታወቀ፤ የሶስተኛ ዓለም ተብዬው አገራት ባህላዊ እሴታቸውን ወርውረው ይጣሉ፤ ለልማት፣ ለዘመናዊነት አደናቃፊ ነው የሚሉ መሰረተ ሃሳብትን  አነግቦ በመነሳት እነዚህንም መሰረተ አሳባት በርዮት ቀንቅኖ ኅልዮ አድረጎ ደርሶ ማሰራጨቱና ተቀባይነት እዲኖረው ማድረጉ አነድም ሆናናነት፣ አለያም ወንጀል እደሆነ በውን የሚታወቅ ነው። 

Edited by:   ነፃነት ለገሠ

ይቀጥላል

Friday, October 17, 2014

Edward Snowden’s Privacy Tips: “Get Rid Of Dropbox,” Avoid Facebook And Google

Edward Snowden’s Privacy Tips: “Get Rid Of Dropbox,” Avoid Facebook And Google

According to Edward Snowden, people who care about their privacy should stay away from popular consumer Internet services like Dropbox, Facebook, and Google.

Snowden conducted a remote interview today as part of the New Yorker Festival, where he was asked a couple of variants on the question of what we can do to protect our privacy.

His first answer called for a reform of government policies. Some people take the position that they “don’t have anything to hide,” but he argued that when you say that, “You’re inverting the model of responsibility for how rights work”:

When you say, ‘I have nothing to hide,’ you’re saying, ‘I don’t care about this right.’ You’re saying, ‘I don’t have this right, because I’ve got to the point where I have to justify it.’ The way rights work is, the government has to justify its intrusion into your rights.

He added that on an individual level, people should seek out encrypted tools and stop using services that are “hostile to privacy.” For one thing, he said you should “get rid of Dropbox,” because it doesn’t support encryption, and you should consider alternatives like SpiderOak. (Snowden made similar comments over the summer, with Dropbox responding that protecting users’ information is “a top priority.”)

[Update: In a June blog post related to Snowden, Dropbox actually says, "All files sent and retrieved from Dropbox are encrypted while traveling between you and our servers," as well as when they're "at rest on our servers," and it points to other security measures that the company is taking. The difference between Dropbox and SpiderOak,as explained elsewhere, is that SpiderOak encrypts the data while it's on your computer, as opposed to only encrypting it "in transit" and on the company's servers.]

[And here's a more complete Snowden quote, from around 1:04:55 in the video: "We're talking about encryption. We're talking about dropping programs that are hostile to privacy. For example, Dropbox? Get rid of Dropbox, it doesn't support encryption, it doesn't protect your private files. And use competitors like SpiderOak, that do the same exact service but they protect the content of what you're sharing."]

He also suggested that while Facebook and Google have improved their security, they remain “dangerous services” that people should avoid. (Somewhat amusingly, anyone watching the interview via Google Hangout or YouTube saw a Google logo above Snowden’s face as he said this.) His final piece of advice on this front: Don’t send unencrypted text messages, but instead use services like RedPhone and Silent Circle.

Earlier in the interview, Snowden dismissed claims that increased encryption on iOS will hurt crime-fighting efforts. Even with that encryption, he said law enforcement officials can still ask for warrants that will give them complete access to a suspect’s phone, which will include the key to the encrypted data. Plus, companies like Apple, AT&T, and Verizon can be subpoenaed for their data.
Beyond the privacy discussion, Snowden talked about how and why he decided to leak documents bringing the government’s electronic surveillance programs to light. He repeatedly claimed that he wasn’t pursuing a specific policy outcome, but just trying to have an open conversation about these issues:

We can have secret programs. You know, the American people don’t have to know the name of every individual that’s under investigation. We don’t need to know the technical details of absolutely every program in the intelligence community. But we do have to know the bare and broad outlines of the powers our government is claiming … and how they affect us and how they affect our relationships overseas. Because if we don’t, we are no longer citizens, we no longer have leaders. We’re subjects, and we have rulers.

As for why Snowden hasn’t come back to the United States to stand trial, he said that when he looked at how the U.S. government treated whistleblowers like Thomas Drakeand Chelsea Manning, he became convinced that he wouldn’t be able to present his case to a jury in an open trial.

“I’ve told the government again and again in negotiations, you know, that if they’re prepared to offer an open trial, a fair trial in the same way that Dan Ellsberg got, and I’m allowed to make my case to the jury, I would love to do so,” he said. “But to this point they’ve declined.”

Snowden acknowledged that there’s some irony in his taking shelter in China and Russia, countries that don’t exactly have spotless human rights or privacy records themselves. He said Russia was supposed to be a transit point on his way to Latin America — but his passport was canceled while he was at the Moscow airport.

The New Yorker’s Jane Mayer ended the interview on a light note, suggesting that Snowden was now free to enjoy some vodka. He replied, “I actually don’t drink alcohol. Little-known fact: I’ve never been drunk.”


Monday, September 1, 2014

ልማታዊ ዘርፎ አዘራፊ የጎሳ አንባ ገነነ መንግሰት

ልማታዊ ዘርፎ አዘራፊ የጎሳ አንባ ገነነ መንግሰት

“እውነትን የማያውቅ ሆናና ብቻ ነው። ግን እውነትን
እያወቀ ውሸት ነው የሚል ወነጀለኛ ነው።” ቤረተቶለት ብሬሽት

በዘር፣ በጎሳ ፣በሃይማኖት፣ በቛንቛ፣ በፆታ፣ በግብረሰዶም እየተመራ አገራችንን ኢተዮጵያን ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት የሚገዙት ወንጀለኛ ለዛሙጥጤ የጎሳ አንባገነን ስብሰብ እየሠሩት ያለውን ዝብን አንገት አስደፊ ሀገርን ነፃነት ሰባሪ፣ አብሮነትን ሸርሻሪ ድርጊት... ሁሉ ጥርሱን ያገጠጠ፣ ድፍን ዓለም በሰፊው በግልጽ የሚያውቀው ሃቅ መሆኑ እየታወቀ፤ መሲሕ፣ ሃሳዊ ድረሳናትን እየደረሱ፤ ለሕዝብና ለሃገር የማይጠቅም፤ ሃገር ገዳይ ፍሬከርስኪ ሥራዎችን በማቅረብ ሰረበተ (Sychopatic Statement) ዲሰኩር መፈብርክ

የሕዝብን ስነልቦና በዘር፣ በጎሳ፣ በሃይማኖት፣ ቛንቛ በፆታ፣ በግብረሰዶም አየከፋፈሉ፣ አነዱን ካነዱ እያባሉ ጥላቻን እየፈጠሩ ጥላቻን እያነገሱ፤ የሕዝብን ጭንቅላት መቆጣጠር፤ ከጌቶቻቸው በምጽዋት በተሰጠ፤ የፕሮፓጋነዳ ዜና ማሰራጫ  መሣሪያዎች ተጠቅመው፤ በሆድ አደር ምንደኞች ወነጀል ሰሪ፣ የናት ጡት ነካሽ ጋዜጠኛ ተብየዎች ጠዋት፣ ማታ የሃሰት ዜናዎችን አየር ላይ አውለው በማሰለቸት የተጠመዱ ሕዝብንም ከሰሜን አሜሪካ፣ ከአውሮፓ፣ ከኤዝያን ፓሲፊክ ሀገራት በአገር ስም በተገኘ የምጽዋት የብድር ገንዘብ የግላቸው አድርገው፤ በንቅዘት/በሙስና፣ በጎሳ ኪራይ ሰብሳቢነት በወነጀል ተጨማልቀው፤ ሰለሕግ የበላይነት ሰለፍተሕ፣ ስለ ሰርአተ መድሎዋዊ አልቦነት፤ ቆበራቸውነ ሞልተው እየፎለሉ፤  በልማት ስም፤ ሕዘቡን ከሚኖርበት ቤት መኖሪያው አላነዳች በቂ ካሳ በማበረር የሚታወቁ፤ በርካሽ የቻይና ሰራሽ መስትዋት የአጊጡ ጥራት የሌላቸው ሰማይ ጠቀስ ፎቆችን ሕዝብንም ከቦታው እያፈናቀሉ በመገንባት፤ ለውጭ ባላሃብት የሃብት ትርፍ አካባች፤ በባርነት አገልጋይ ሠራተኛን ማጓጓዣ በሚል፤ የእውነተኛ ብርቅዬ ኢትዮጵያዊ ቅዱስ ሰማእታትን ሀውልት እያነሱ የባቡር ሃዲድ በመስራት፤ ክረምት በመጣ ቁጥር በውሃ እየተሸረሸረ የሚበላሽ ቁጥራቸው ይሄ ነው የማይባሉ፤ ሕዝብን ለመደለል፤ ባለሶስት፣ ባለ አራት፣ ባለ አምስት መስመር አስፋልት መንገድ ለናሙና ሠራን ብለው በኳኳቴ ዲስኩር የሕዝብን ጆሮ ያሰለቹ፣ በቅጡ ያልተጠኑ በየጊዜው የሚደረሰሱ፤ ከጥቅማቸው ጉዳታቸው የበዛ፤  የከባቢ የተፈጥሮ ሁኔታን አዛቢ፤ ለሙስና ለንቅዘት ለጎሳ ኪራይ ሰብሳቢነት የተጋለጡ ግድቦችን ከሕዝብ አፍ አስገድደው በመዋጮ በግዳጅ የቦነድ ግዥ ሕዝብን ደልሎ፤ በማወናበድ፣ በጠራራ ፀሐይ ኪስ የሚያወልቁ፤ እነዲሁም ትላልቅ ለጎሳ ክራይ ሰብሳቢነት የተጋለጡ ፐሮጀክቶችንም መገንቢያ በአገርና፣ በሕዝብ ስም በብድረ ስም የተገኘን፤ ገንዘብ ሲሶውን በመገልገ፤ ሶስት ሲሶውን በንቀዘት፤ ካባሪ ተባባሪዎቻቸው ጋር ሆነው፤ ዘርፈው የሚያዘርፉ፤ ይባስም ብለው፤ በእንግሊዝና በአሜሪካ መዋለ ፈሰስ ብድር አቅራቢነት፤ (Hedgefonds and Pension funds) የሚደረገውን፤ የእርሻ መሬት ቅረምት፤ በአገራችን በማስፋፋ፤ ቤልጅምን የሚያሕል ድነግል የእረሻ መሬት ከሕዝብ ቀምተው፤ ለጌቶቻቸው ለሰሜን አሜሪካ፣ ለአውሮፓ ለኤዝያና ለነዚሃ አገራት ተባባሪ አባታዊ አንባገነን የአረብ አገራት፣ በመዋለ ሀብት ፈሰስ ግኝት ስም፤ በነፃ፣ በወላግድ የሕዝብን ሀብት አስረክበው፤ [] ሰለቴክኖሎጅ ተጠቃሚነት፣ ስለ ሥራ ፈጠራ፤... በሚል ቱሪናፋ ዲስኩር ሕዝብን በማጭበርበር ወደር የማይገኘላቸው በአፍሪካም ሆነ በመላው ዓለም ብቸኛ የሆኑ ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው ቆረጦ ቀጥል፤ ሸርክት፤ ዘረኛ የጎሳ ስርአትን አንጋሽ፤ ለባእዳን ጥቅም ያደሩ፤ በአሽከርነት ሕዝብንና አገርን አዋራጅ የወንጀል ሥራን፤ በአገርና በሕዝብ ላይ በመስራት የሚታወቁ፤ እደ ወያኔ-ሕውሃት/ኢሃድግ ተብዬ አይነት፤ ሰው-በላ ጉግ ማነጉግ ስብሰብ፤ የትም ዓለም ቢሆን፣ በዘመናችን ወደር የማይገኝለት፤ አገር ከሃዲ፣ ሕዝብን ጨቛኝ፣ ለውጭ ያደረ፣ አጎብዳጅ፣ እደማይገኝ፤ ያለፉት ሁለት አስረት ዓመታትን፤ የአገራችን የኢትዮጵያ እውነተኛ ድረሳነ ታሪክ የተከታተለ ሁሉ፤ በወያኔ የዘርኛ ልክፍት ተለከፎ ካላበደ ፀረ-ኢተዮጵያዊ ስብስብ፣ አልያም ለሆዱ ተገዝቶ፤ ለሆዱ ያደረ ካልሆነ በስተቀር፤ በአንክሮ መላው የአገራችን ሰፊው ሕዝብም ሆነ፤ ድፍን ዓለም በጠራራ ፀሀይ በሕዝብና በሃገር ላይ ትላነትም ሆነ ዛሬ በዲሞክራቲ በልማት ሽፋን ስም እየተፈጸሙ የነበሩ፤ አሁንም በመፈጸም ላይ ያሉ፤ ከላይ የተጠቀሱት፤ ወንጀሎችን እደሚያውቀው፤ እውን ነው። በማስረጃም ድጋፍ፤  በዝርዝር አነድ ባነድ ማቅረብ የሚቻል፤ መዝገብ የያዘው ሀቅ ነው።


ወያኔ-ሕውሃት/ኢሃድግ ካፈጣጠሩም የቅኝ ገዥ ተስፋፊ ቩልቃሽ አውሮፓ አንጋሽ ዘረኛ ርዮትን አነግብኦ አነዴ የግራ አለያም የቀኝ ርዮት ጭንብልን አጥልቆ፤ እደ አስፈላጊነቱ በግራ ሲመቱት ቀኙን በቀኝ ሲመቱት የግረውን አይዲዎሎጅ እየተከተለ እደ አስተማሪዎቹ እደ ናዚው አዶልፍ ሂትለር፤ እደ ፋሽስቱ ዱቼ ሞሶሎኒ አልያም እደ ሶቬዬቱ ሰታርሊን፤ሲያስፈልገውም እደ ቻይናው ማኦ ሴቱነግ እደ ካምፖዲያው ክሜር ሮዥም  የጎሳ አንባ ገነን ጥብቆውን አሰፍቶ፤ ባሰፋው ጥብቆ ልክ የሚያስብ የአጼ በጉልበቱ የመንደር ልጆች ስብሰብ እደነበረና፤ ንቃተ ሕሊናውም በቁመናው ተለክቶ ተስፍቶ በተሰጠው፤ ጥብቆ ልክ የሚያስብ ትላንትም ዛሬም እደነበረና እደሆነ፤ አያሌ የሱ አካል ያልሆኑ ወገኖች በመጽሃፍ ስለዚሁ ሊል ዘሊል ስብሰብ በመጽሃፍ በመጣጥፈ ጥናት የደረሱት መጣጥፍ አስረጅ ናቸው። ስልጣንም በአዲሱ  የቅኝ ገዥ ፈቃድ፤ ረዳትነት ባሜሪካው የደሕንነት ተቛም አባሪነት ስልጣን ላይ እደወጣ፤ አገርንም አዳስገነጠለ፣ በአምሳሉ በታዛዥነት የሚያገለግሉትን ቩልቃሽ የጎሳ ድረጅቶች  በመናጆነት ፈጥሮ ከላይ የተጠቀሱትን የወንጀል ሥራዎች እደሠራ እየሠራም እደሚገኝ የማይታበል ሃቅ ነው። በማን እየታገዘ እደሚሰራ እራሱ ወያኔ-ሕውሃት/ኢሃድግ የማይክደው ሀቅ ነው። እነዚህም ሀይሎች የአዲሱ የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ የሰሜን አሜሪካ የአውሮፓና የኤዝያን ፓሲፊክ አገራት እደሆኑ አይካድም። እነዚህም ሀገራት የራሳቸው የሆነ ርዮትን አንግበው ጥቅማቸውንም ለማስጠበቅ መላውን ዓለም በተለይ የቀዝቃዛው ጦርነት ካበቃበት ዋዜማ ጀመሮ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ውሰጥ እዳስገቡት አይታበልም። ቀደም ሲልም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በሗላም፤ እነዚሁ የሰሜን አሜሪካ አገራት፤ ማለትም አሜሪካ በአቛቛመችው፤ (Global finance and Corporate Capital) ዓለም አቀፋዊ የበላይ ኢኮኖሚ ጥምረ ተቛም እንዲሁም ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ ተቆጣጣሪ (Multilaterial Institutions of Global Economic Surveillance, G7, IMF, WB, WTO, ...) ተቛማት አመካኝነት፤ ከመቸውም ጊዜ በበለጠ የአፍሪካ፣ የኤዝያ፣ የላታይን አሜሪካ አገሮችን በኢኮኖሚ ጥገኝነት ውሰጥ አስገብተው፤ ተቀናጅተው እየሠሩ  እደሚገኙ፤ የአገራችን ሆነ፤ አፍሪካ፣ በኤዝይ፣ በላቲን አሜሪካን እየተሠሩ ያሉ ልማታዊ ተብየው ስራዎች የነዚህን ሕዝብና ሀገር ወደተሻለ የእድገት አቅጣጫ የሚያመራ ሳይሆን፤ በመሰረቱ የአዲሱን የእጅ አዙር የቅኝ ገዥዎች ርዮትን የበላይነትን አንጋሽ፤ እነዚሁ ሀይሎች ዓለም በትናንሽ እነሱ የሚቆጣጠሩዋቸው አገራትን ፈጥረው፤ ዓለምን ሙሉ በሙሉ አነድ በማድረግ፤ በቁጥጥር ውሰጥ አስገብተው በአንባገነንት ለመግዛት አልመው የሚሰሩት እነጅ፤ ዲሞክራቲን ለማስፋፋት፤ መድሎ አልባ የሕዝብ እድገትን፤ ብልጽግናን ለማምጣት፤ ድሕነትን ለማጥፋት፣ ቴክኖሎጅን ለማስፋፋት፤ እዳልሆነ፤ በዓለማችን ትላነትም ሆነ፣ ዛሬ በነዚሁ ሀይሎች፤ በቀጥታም ሆነ፤ በእጅ አዙር ተቀስቅሰው፤ በዓለማችን የምናያቸው ግጭቶች፣ ጦርነቶች፤ የሃብት የይገባኛል ቅርምት ትንንቆች ሁሉ አጉሊ ምስክሮች ናቸው። እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት የኢኮኖሚ ተቛማትም፤ ዓለም አቀፍ ስም ይስጣቸው እነጅ፤ ግልጋሎት ሰጭነታቸውም ሆነ፤ አፈጣጠራቸው፤ ለሰሜን አሜሪካ ለአውሮፓና ለኤዝያን ዓለም አቀፋዊ ባላሀብት እደሆነ፤ በዓለማችን ዛሬ በኢኮኖሚ መአቀብ፤ በፈቃደ ሕብረት ለፀረ-ሸብርተኝነት ቡድን ስም፤ በሰሜን አሜሪካ በአውሮፓና በኤዝያን ፓሲፊክ አገራት አጋርነት እየተደረጉ ያሉ በሀገራት ላይ የሚጣሉ ኢኮኖሚያዊ ማእቀቦችም ሆኑ ለሀገራት የሚሰጡ እርዳታዎች ሁሉ በማን ለምን እደሚደረጉ አጉሊ ምስክሮች ናቸው። በጣም የሚያሳዝነው ግን ትላንት የሶሻሊስት ሰርአት መስፋፋት አስግቶዋቸው፤ በየሃገሩ ደጋፊ ታዛዥ ድረጅቶች ፈጥረው የጥንት የስልጣኔ መሰረት የሆነትን አገራትን በዲሞክራሲ ማስፋፋት ስም በየአገሮቹ የውሰጥ ጉዳይ ጣልቃ እየገቡ፤ የአገራቸውንም ሕዝብ ጥቅምሕ ተነክቶዋል በሚል እያሰተባበሩ፤ በኢትዮጵያ፤ በኢራን፣ በኢራቅ፣ በሊቪያ፣ በግብጽ፣ በሱሪያ፤ በሱዳን፣... የሚሰሩት፤ አገርን የመበተን እኩይ ሥራም፤ መሰረቱ፤ በውነት ለነዚህ አገሮች ሕዝብ ዲሞክራሲ ለማምጣት በማሰብ ሳይሆን፤ አውሮፓ አንጋሽ የእጅ አዙር ቅኝ ገዥዎችን የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና የመሐበራዊ የበላይነት ለማስፈን እደሆነ፤ አገሮቹንም በዘር፣ በጎሳ፣ በሃይማኖት፣ በቛንቛ ልዩነት አሽመድምዶ፣ በትናናሽ አገራት ከፋፍለው ቆራርጦ፤ ታዛዥ አባወራ እነሱ እደልባቸው የሚዘውሩዋቸው ምንደኞችን ስልጣን ላይ አውጥተው ዓለምን በበላይ አነድ አድረጎ ለመግዛት እደሆነ አያጠራጥርም። እነዚህም ከላይ የተጠቀሱት አገሮች አማራጭ፤  ከድጡ ወደማጡ ሆኖም ትላንት በአምባገነን ሥርአት ሲታመሱ ዛሬ ደግሞ ዘር፣ በጎሳ፣ በሃይማኖት፣ በቛንቛ ልዩነት ተሽመድምደው፤ እዲጠፉ የሚደረገው ሥራም ማን እያረመደው ያለ ሥራ እደሆነ ድፍን ዓለም የሚያውቀው ነው።

ለእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተባባሪነት

እንግዲህ  ያለው ሀቅ ይሄ ከሆነ፤ ባገራችን ላለፉት ሁለት አስረት ዓመታት አገርን የሚገዛው፤ ሊል ዘሊል የእጅ አዙር ቅኝ ገዥዎች መናጆ፣  የጎሳ አንባገነን መንግስት ተብዬው፤ ሰለ ልማታዊ መንግሰት ቢደሰኩር እደ ናዚ ሂትለር ወጣቶችንም አስገድዶ የረፍት ጊዜያቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር እዳያሳልፉና ቤተሰቦቻቸውን እዳይረዱ፤ ለመጭውም የትምሕርት ጊዜም መሰናዶ እዳያደረጉ አስገድዶ ከልክሎ፤ የወጣቱን  ጭንቅላት አጠባ፤ ሙከራ ሥራ ሁሉ፤ ስልጣን ካወጡት ሀይሎች የተሰጠው፤ አገርን ለጥገኝነት ጣይ፤ የቤት ሥራው ነውና፤ ሊገርምን አይገባም። ወጣቱም እራሱንና አገሩን ለባርነት እደመይጥል፤ እየታዬ ያለ፤ የቀን ተቀን የነፃነት ታሪካዊ ሥራው ምስክር ነው። ዋናው ጉዳይ ግን ፤የወያኔ-ሕውሃት/ኢአሀድግ እራሱን ልማታዊ መንግሰት ብሎ ሕዝብን ለማታለል የተነሳበትን ምክንያቱን ዳስሶ እውነቱን ለሕዝብ በመረጃ ማቅረቡ ላይ ነው ያለው ዋና ሚስጠሩ። ልማታዊ ምንግስት የሚለውም ሕሊናት በእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተስፋፊ ርዮት ተኮር ተቀንቅኖ  መሰራቱንም ዝርዝር ጉደይ ውሰጥ ከመግባታችን በፊት ማወቁ ሰርአቱ የማን አገልጋይ እደሆነ ቀደምት ግነዛቤን ያስጨብጣል።     
     

ልማታዊ መንግሰት ለማን?


ልማታዊ የሚለውም ቃል በአገራችን፤ ካለው ተጨባጭ ሁኔታ አነጻር ተያያዥ ሆኖ የሚቀርበው፤ ለጥቂት ዘረኛ የጎሳ ጽንፈኛ አሸባሪ፤ የባእድ ቅጥረኛ፤ የሕዝብን ደም በሰሪነጋ እየማጉ፤ የአገሪቷን መዋለ ሀብት አዘርፎ በመዝረፍ የሚታወቁ፤ አገረን ለባእዳን፣ የአዲሱ ቅኝ ገዥ ጥገኝነት ተግተው ጠዋት ማታ የሚያገለግሉ፤ አነዴ አብዮታዊ ዲሞክራቲ፣ ሌላግዜ ደግሞ ትራንፎረሜሽን፣ ሲአሰኛቸውም፣ ልማታዊ መንግሰት እያሉ፤ ራሳቸው ሆንነው፤ ሌላውን ሆናና አዲሆን የሚጥሩ፤ ጭንቅላታቸው የሰባ፤ በጎሳ፣ በጎጥ፣ በቤተሰብ፣ በጓደኝነት፣ በአብሮ አደግነት ተቧድነው፤ አገሪቱን  በፋሸስቱ የዱቼ ሞሶሎኒ ሕሊናት የጎሳ ክልሎች በቛንቛ ስም ደልድለው፤ አነዱን ካነዱ እያባሉ፤ በሚዘውሯቸው፤ አባሪ ተባባሪ አሸበሪ፤ የጎሳ አባወራዎችን በአስተዳዳሪነት፤ መድበው፣ በጎሳ ኪራይ ሰብሳቢነት፤ ተጨማልቀው፤ የአገርን ሀብት እዳስፈለጋቸው፤ በሚያዙበትና፣ ሲያስፈልጋቸውም፤ ወደውጭ በማሽሽ የሚታወቁትን፤  የወያኔ/ሕውሃት-ኢሃድግና አባሪ ተባባሪ ቡድን እነጅ፤ ከሃገርና ከሕዝብ ጥቅም ጋር ተያያዥነት ኖሮዋቸው ከቶም የሚቀርቡ  አይደሉም። ይሕን አውቆ እውነት አይደለም በሎ የሚክድ ካለ አነድም ሆናና ነው አልያም ወንጀለኛ ነው።

ልማታዊ መንግሰት ለምን?

እንግዲህ እነዚህ ቡድኖች ናቸው ከንቱ ሕዝብን መደለያ ቱሪናፋ ዲሰኩሮች እየፈጠሩ ላለፉት ሁለት አስረት አመታትም ሆነ፤ ዛሬም መንግስታዊ የሆኑ ዋና ዋና  ተቛማትን ተቆጣጥረው ከላይ አስከታች ባለው እርከን ውሰጥ ተሰግሰገው፤ ስልጣናቸውን ተገን አድርገው በዘር ማጥፋት፣ በዘር ማጽዳት፣ በስነልቦና የዘርማጥፋት፣ በአገር ክሕደት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በልዩ ልዩ ዘርፍ ብዙ ወነጀሎች ተሰማርተው፤ በሕዝብና በአገር ላይ የበቀል ወንጀል እረምጃ በመውሰድ ሕዝብና አገርን የሚበቀሉት። ይሕም የሠሩት ዛሬም የሚሰሩት ወነጅል፤ ተደብቆ አዳይታይ፣ ሕዝብም ተነሳስቶ ትግል አነስቶ ከስልጣናቸው እዳያወርዳቸው፤ በቀጣይነትም ስልጣናቸው ይዞ ለመቀጠል እዲያሰችላቸው ላም ባለዋለችበት ኩበት ለቀማ ተምሳሌትንት ያለውን መላ መፍጠር ግድ ስለሆነ ኤተኖ ፋሽታዊ ርዮታቸው በልማታዊ መንግስት ጭንብል ሸፋን ተከናንበው ለመታየት በመወሰን፤ ያው ትላንት እደለመዱት የመንደር ብልጣብልጥ አገርና ሕዝብ አያውቅብንም አባዜ የተከየነ የዘርፎ አዘራፊ ድራማቸውን በአዲስ ማቅረብ ግድ ሆነ። እደቅዱስ፤ ፈሪሃ እግዚአብሔር እዳደረበት፤ ሰውም በእጁ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በንጹሃን ደም የጨቀዬ የባእድ ቅጥር፤ ጨካኝ፤ የወሮበላ አለቃ የነበረውን፤ የወንጀለኞች አባወራን፤ ቅዱስ መንፈስ በርአይ ተገልጾ የአገር ልማትን እዳሳያው ተደረጎ፤ በአዲሱ የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ርዮት ላይ የተደነገገ ልማታዊ ዘርፎ አዘረፊ፤ እኩይ አቻ የማይገኝለትን ስነስርአት ተብሎ በአዋጅ  በዚሁ ፈላጭ ቆራጭ ወነጀለኛ ትእዛዝ፤ በሀገሪቱ አዋጅ ሆኖ በባለ ርአዩ ተብዬውና በአበሮቹ  እዲሰራበት ተብሎ ሥራ ላይ ዋለ ተብሎ የተለፈፈው። ዛሬ ዛሬ ደግሞ በቆሌቢስ በቅጽል ስሞ ሾተላይ ተብሎ በሚጠራው የበለይ ካደሬ፤ ተልእኮው እዳልተሟላ ተገልጾዋል። ጅራፍ እራሱ ገረፎ እራሱ ይጮሀል ነውና፤ ሰብ አሰባብ ፈጥሮ፤ ሌላው ላይ ማላከክ፤ አላያም ሕዝብን አወናብዶ መደለል ስርአቱ የተካነበት እኩይ ሥራ ስለሆነ ሊደንቀን አይገባም። የሚደንቀው የማወናበድ ሥራውን ነው።   

ይህ ሁሉ የማወናበድ ሥራም ልማታዊ መንግሰት ከሚለው መስፈረት ጋር አያይዞ ያው ሕዝብን ለመደለል እሳቤን ያደረገ ፀረ-ኢተዮጵያዊ፤ ፀረ-ነፃነት አንጋሽ፤ ከዚህ ቀደም ይህው እኩይ ስብስብ በሁሉም ዘርፍ የአገር አነድነት የሕዝቡ አብሮነት አቆራኝ እሴቶችን ተንደው እዲጠፉ ማድረግ ሥራን በቀጣይነት እዲገፋበት የሚያደርግ መሆኑን በመገንዘብ፤ ዘርፎ ማዘርፍ ተልእኮ ሥራውንም አነግሶ ለማከናውን እሳቤን በማድረግ እሰቤ እደሆነ አይጠረጠርም። እደሚታወቀው ሕዝብ አብሮ ካበረ እንቢኝን አነግቦ ይታገላል። ከተከፋፈል ግን ለቁጥጥረ አመች ከመሆኑም፣ እሰከዛሬ ወያኔ-ሕውሃት/ኢሀድግ፤ ሰበበ አሰባባትን እየፈጠረ፤ እደተለመደው፤ ሕዝብ ለሕዝብ እዲናቆር፤ እዲጣላ፤ እዳይተማመን ያደረገዋል። ለዚህም ነው ላለፉት ዓመታት የልብ ወለድ ተረት ተረት ፈጥሮ በታሪክ መልክ በጎሰኝነት ሰክርው ባበዱ ኤትኖ ፋሽስት ልሂቆቹ አመካኝነት፤ ፀረ-ኢትዮጵያ ታሪክ በመጽሃፍ ተደረሰው እዲወጡ የተደረገው። ለዚህም ነው፤ የአዲሱ የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ባሕልን አንጋሽ፤ ሥራን ለማስፈጸም፤ አይምሮዋቸው በጎሳ ጽነፈኝነት የተጎዱ ስብስቦች፣ የአገር ጡት ነካሽ፤ ደፋር ከሃዲ የበረት ልጆችን አሰልፈው፤ እ.ኤ.አ በ1889 በቤልጅሙ ንጉስ በንጉስ ሊዎፖልድ ሁለተኛው በኮንጎ የተደረገውን የሴቶች ጡት መቁረጥ ወንጀልን የአገር ታሪክ አድረጎ በሀሰት በማቅረብ፤ ሃውልት ስርቶ፤ በሃሰት የሃገርንም ሆነ የአፍሪካን ሕዝብን ታሪክ አኮሳሽ፤ አዋራጅ ወነጀልን መፈጸምም፤...  እዲሁ ከልማታዊ ዘርፎ ማዘረፍ የእጅ አዙር ርዮት ጋር ተያያዥነት ያለው በመሆኖ የሚታየው። (ለዚህም ነው ከጥነት ከጠዋቱ የወያኔ/ሕውሃት-ኢሃድግ የጋራ ታሪክን ማጥፋት ዋና አላማው አድረጎ የተነሳው። የጋራ ታሪክ ሕዝብን አነድ ሰለሚያድረግ፣ የሕዝብ አነድነት ለወያኔ ተልእኮ እንቅፋት ስለሆነ የሚጠፋበት ምሱ በመሆኑ አጥብቆ ይጠለዋል። )

በመሆኑም ልማታዊ ዘርፎ አዘረፊ ወይንም ልማታዊ መንግሰት ማን እደፈጠረው፤ ምን እደሆነ እነዴት እደተፈጠረ በሃሪውም ምነ እደሆነ መዳሰሱ ከላይ የተሰነዘሩትን ገለጻዎች አጠናካሪ ጭብጥን ያሰገኛል።

የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ቡድን ትላንት፤ በአፍሪካ በአዝያ በላቲን አሜሪካ፤ እደ ድንገንተኛ ውሃ የሶሻሊስት ርዮት መላውን አህጉሪቱን ያጥለቀልቃል ብሎ በመስጋት የፈጠሩት ርዮት ላይ የተመሰረተ፤ ያጋብሶ አደር የኢኮኖሚ ሕልዮ እደሆነ፤ ከላይ እደተጠቀሰው ልማታዊ ዲሞክራቲ የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተስፋፊ ርዮት እደሆነ፤ ሕልዮቱም የዚሁ ተስፋፊ ይልን የፖለቲካ፣ የመሃበራዊና (አውሮፓን አንጋሽ ባህል ማስፋፊያ) ጥቅም ለማሰጠበቅ እደሆነ በግልጽ ይታወቃል። በመሆኑም፤ የልማተዊ ዲሞክራቲ ሕልዮ መሰረቱ ትናንት ከቀዝቃዛው ጦርነት ማለቂያ በሗላ ሳይሆን ቀደም ሲል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በፊት ሶሻሊዝም በዓለም ዙሪያ የነበረው ተቀባይነት ያሰጋው አሜሪካ በልሂቃናቱ አማካኝነት በዓለም ዙሪያ የአጣውን የርዮት ተቀባይነት እደገና ተንሰራርቶ እዲነግስ ታስቦ ተቀንቅኖ የተፈጠረ ለመሆኑን በመረጃ ይታወቃል። እሰከ  ቀዝቃዛው ጦርነት ማለቂያ ድረስ የምዕራብ ሀገራት ርዮት በአፍሪካ ይህ ነው የሚባል ተቀባይነት እዳልነበረውም፤ በዘመኑ የነበረው የኃይል አሰላለፍ ምስክር በመሆን ይጠቀሳል። የልማታዊ ዲሞክራሲ እናት ተብላ የምትጠራውም ጃፓንም ሆነች፤ የምስራቀ ኤዝያን በመባል የሚታወቁትን አገራት እድገተ ታሪክ መዳሰሱ ጉዳዩን በቅጡ ለማወቅ ግድ ይሏል።
  
ጃፓን ከናዚ ሂትለር ጀርመን እና ከፋሽሰቷ የቬኒቶ ሞሶሎኒ ጣልያን ጋር በመወግን በፈጠረቸው የሁለተኛ የዓለም ጦርነት ምክንያት አሉ የሚባሉ ኢነዱሰትሪዎቿ ሆሉ፤ ተንኮታኩተው፤ በአሜሪክን የሃይል ቁጥጥረ ውስጥ እድትወድቅ ተደረገ። በመሆኑም ጃፓን ከኮሚኒስት አገራት ጋር ባላት የምድረ ፀፋዊ ድነበረተኝነት አማክኝነት፤  እደ ምእራብ ጀረመን ሁሉ የቀዝቃዛው ጦርነት መአከል ሆነች። በመሆኗም፤ የአገሪቱ የኢኮኖሚ መዋቅሮች መልሶ መስራት፤ ከምእራቡና ከምስራቁ የርዮት ትንቅንቅ አንጻር አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ ባጭር ጊዚያት በአሜሪካን ረዳትነት አገሪቱን መልሶ ለመገንባት እቅድ ተይዞ፤ መላው የአገሪቱ ኢኮኖሚ ተሽመድምዶ ወድቆ የነበረው፤ ባጭር ጊዜ ውሰጥ አገግሞ ለእድገት እዲበቃ ላካባቢውም ሞዴልነት ሆኖ ኢዲያገለግል ተደረገ። ጃፓንን በተመለከተ ሀቁ ይ ሆኖ ሳለ ያው እደተለመደው በምስራቅ ኤዝያ የምዕራቡን ርዮትን የበላይነት ለማሳየት ልበ ወለድ ስንክሳሮችን በኢኮኖሚ ሕልዮ ስም ጃፓንን በሞዴልነት ያስቀመጠ ሕልዮ መፍጠር ግድ ሆነ። 
     ("The post-1945 industrial and export-led expansions were associated with Cold War structures and were state-directed and -controlled. The Korean and Vietnam Wars each gave an economic boost to many of the nations in the region. Also, the anticommunist East Asian Newly Industrialized Countries (NICs) were supported by the United States, and dictatorships and authoritarian regimes, with strong militaries and secret police forces, were installed to sustain anticommunism. These regimes maintained local political conditions that allowed for the security of U.S. military bases. Thailand also provided bases for “rest and relaxation” for U.S. troops—that is, the origins of today’s regional sex trade".) (Stephen Gill teaches in the Department of Political Science at York University in Toronto. He is the author of a number of books, including Gramsci, Historical Materialism and International. Relations (Cambridge: Cambridge University Press, 1993) and, with David Law, The Global Political Economy: Perspectives, Problems and Policies (Baltimore: Johns Hopkins University Press, 1988. Mystification and the East Asian Model ).

የጃፓን ፈጣን እድገት መብቃት (ልማታዊ ዲሞክራቲ) ዋናው ምክንያት፤ እደሚባለው  ከምእራቡ በተለይም ከቢስማርክ ጀርምን (Prussian development state) የፐሮዚያን ሰፍነ ልማታዊ መንግሰት ተብየው የቅኝ ገዥ ተስፋፊ ልማታዊ መርሆ ተቀድቶ በተወሰዱ ትውፊቶች አማካኝነት እደሆነ የሚነገረውም (The East Asian capitalist development state was borrowed from the West, most immediately from Bismarck’s Germany. ((For a thorough discussion of the Prussian development state and the parallels with Japan, cf. David Landes “Japan and Europe” in W. Lockwood, The State and Economic Enterprise in Japan, Princeton UP, 1965.) But such borrowing of course intersects institutions and practices in the borrowing countries, and it led to different results in Japan, South Korea and most recently in China.) ግማሽ እውነትነቱ እደተጠበቀ ሆኖ፤ በርግጥም ጃፓን አነድ በአነድ የፐሮዚያን ሰፍነ ልማታዊ መንግሰት ተብየው የቅኝ ገዥ ተስፋፊ የገንዘብ ተቛማትን አሰራር አነድ ላነድ ገልብጣ መወሰዷን የሚያሰይ እውነታ አያጣጥለውም። በርግጥም ጉዳዩም ማን ምን ከማን ወሰደ ሳይሆን፤ ለልማቱ ሞቶር በመሆን በዋናናት ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ የሆኑ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ መዳሰሱ ላይ ነው። እርግጥነው ከላይ በተቀመጠው ታሪካዊ ማስረጃ መሰረት፤ እ.ኤ.አ ከ1945  በሗላ የውጭ ኢክሰፖረት ንግድ መስፋፋት ከቀዝቃዛው ጦርነት ጋር በቀጥታ በቁጥጥር ውሰጥ ገብቶ ይሰራበት እደነበር ይታወቃል። በኮሪያና በቤትናም የነበሩት የጦርነት ግጭቶች ለከባቢው አገራት የኢኮኖሚ እድገትን ማትረፉ የማይካድ ሃቅ ነው። በፀረ/ኮሚኒሰትነት የሚታወቁት በምስራቅ ኤዝያ ያሉ ዛሬ በኢንዱስትሪ ያደጉ  የምስራቅ ኤዝያን (Taiwan and South Korea...) (ታይዋን፤ ሰሜን ኮረያ...) አገራት በአሜሪካን የሚደገፉ አንባገነንና ፈላጭ ቆራጭ የሆኑ፤ ጠንካራ የሆነ የወታደራዊ፣ የመከላካያ ሰራዊት፣ ጨካኝ የደሕንነትና የፖሊስ ሐይል ያላቸው እደሆኑ፤ እነዚህም ሀይሎች፤ ከምዕራቡ ርዮት በስተቀር ሌላ ርዮት ቦታ እዳይኖረው  ሙሉ በሙሉ በታማኝነት በቁጥጥር ግዳጃቸውን ሥራ ተሰማርተው አደሚሰሩ መረጃው ይጠቁማል። በማከልም ለአሜሪካ የወታደራዊ የጦር ቤዝ አመች የሆነ በአገሬው ተቀባይነት የሚገኝበትን የፖለቲካ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ሥራም ተሰልፈው የሰሩ እደነበር። አለፈው ተረፈውም ለአሜሪካ ወታደሮች መዝናኛ ታይላነድን መርጠው ወታደሩ እዲዝናና መዝናኛ የፍቶተ ሥጋ መናሕሪያ መአከል ፈጥረው ትብብር በማድረግ ለ አሜሪካ በሁሉም ዘርፍ አመች ሁኔታን አደፈጠሩ ይታወቃል። 

ለዚህመ ውለታ አፀፋ ይሆን ዘንድ፤ አሜሪካና የአሜሪካን ሸሪክ  የሆኑት የምዕራቡ ሀገሮች ምድረ ፀፋዊ ፖለቲካዊ (Geopolitical) እሳቤን መሰረት በማድረግ፤ ለነዚሁ ለምሰራቅ ኤዝያን አገራት ገበያቸውን እደከፈቱላቸው፤ ይህም ሁኔታ ለምስራቅ ኤዝያን አገራት የፈጣን የኢነዲሰትሪ እድገት በሌላም አጠራር dependent capitalist development.” “ልማታዊ ጥገኛ አጋብሶ አደር” ስርአት ፈር ቀዳች በመሆን አደተፈጠረ፤ በመረጃው ተጠቅሶ ይገኛል። እንግዲህ እነዚህ ጭብጥ ሁኔታዎች አልፈው ተረፈው፤ በአሜሪካንን የበላይነት በጃፓንን ሁለተኛ ቀደምትነት፤ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ጥምረ ሀይል ሊፈጠር እደቻለ፤ ጃፓንም ካሜሪካን በተለገሳት የበላይነት፤ የምስራቅ ኤዝያ የፖለቲካ ሀይል አነዷ ሆና አደነገሰች መረጃው በአጽንኦት ይጠቁማሉ።

ሆኖም ባጠቃላይ ዋናው የምስራቅ አዝያ ሞዴል ቁልፍ ዝንባሌ፤ በፋይናንስ ቁጥጥር የተደገፈ መንግሰታዊ የንግድ ተቛማትን "ቁልፍ የሆኑ ኢኮኖሚ ዘርፎችን"  ወይንም የግል  "አገራዊ ትላልቅ" በኤክሰፖርት የውጭ ገበያ እድገትና ከፍተኛ ሀብትን ያሰገኛሉ ተብሎ በታመኑ፤ መንግሰት እደፍለግው፣ እደአሻው በሚያሽከረክረውና በሚዘውረው (Dirigisme) ኢኮኖመያዊ፣ ፖለቲካዊና መሐበራዊ (አነባገነናዊ) ስርአት መሆኑ መረጃዎች ያሰዩናል። (State-sponsored capitalism or the East Asian model is an economic system where the government invests in certain sectors of the economy in order to stimulate the growth of new (or specific) industries in the private sector. It generally refers to the model of development pursued in East Asian economies like SingaporeJapanTaiwan and South Korea. (An East Asian Model of Economic Development: Japan, Taiwan and South Korea, by Paul W. Kuznets. April 1988. Economic Development and Cultural Change, Vol. 36, No. 3, April 1988.) In recent decades it has also been used to classify the contemporary economic system in the People's Republic of China. ( Does China follow the 'East Asian Development Model'?, by Seung-Wook Baek. 2005. Journal of Contemporary Asia, Vol. 35, No. 4, 2005.)

የልማታዊ ዲሞክራቲ ርዮት በግራውም ሆነ በቀኙ የፖሊቲካ አቀንቃኞች ሂስ እደቀረበበት በጥናቶች ቢታወቁም ጽንሰሀሳቡ ግን የአዲሱን የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተስፋፋ (ideology of neocolonialism) እርአይ ለማስፈጸም እደሆነ፤ ርዮቱም  አውሮፓን አንጋሽ በሆነ እይታ ላይ መሰረትን ያደረገ (Western dominance over such underdeveloped nations, in a neocolonialist fashion) የምዕራቡን አገራት በአገራዊ የልማት ስም ሸፋፍነው የፈጠሩት በልማት ወደሗላ በቀሩት የአፍሪካ የአዚያና የላቲን አሜሪካ አገራት አገራዊ ልማት ላይ ተጽእኖ ፈጣሪ መሆኑን አነዳነድ ለሂቃናት "disaster capitalism.” Disaster capitalism አደጋ ፈጣሪ ያጋብሶ አደር ስነስርአት በሚል ቃልም እደሚገልጹት፤ በቀኝም አመለካከታቸው የሚታወቁት የሙያው ልሂቃናት፤ ያዲሱ የእጅ አዙር ቅኝ ገዥ ተስፋፊ ስነስርአት ቀጥሮ ያሰቀመጧቸው፤ እደፍላጎታቸው የሚያዞራቸው አንባ ገነኖች የነጻ ገብያን ስነስርአትን ያዳክማሉ፤ የሚልም ሲሆን በቀኙ ፖለቲካም ጠርዝ አመለካከት የተመረዙ ለሂቃናትም የአውሮፓን አንጋሽ ስነስርአትን ሸርሻሪ ነው በሚል... እደሚተቹ ጥናቶች የመለክታሉ[11]-[15]                                                                                                                                                                                                     ይቀጥላል
                                                                                                            ነፃነት ፈረደ