Wednesday, May 6, 2015

አገር አትሞት ጠባቂ ትውልድ አላትና


አገር አትሞት ጠባቂ ትውልድ አላትና


ቀና ሲታጣ፤ ይመለመላል ጎባጣ (ንብር ነቢራ፤ ዕውር ተመርዒያ) ሆነና፤ የትግሬ ነጻአውጭ ድርጅት ወያኔ ራሱን ዴሞክራቲክ አድርጐ በማቅረብ ውሎበት በማያውቀው የፖለቲካ ፈለግ ራሱን ዲሞክራት በማስመሰልና ለማቅረብ ብዙ ለፍፏል ብዙ ድራማንም ከይኖ አቅረቧል። አልፎ ተርፎም መልካም አስተዳደርን ይወሸክታል። ሆኖም የወያኔ እውነተኛ ተፈጥሮ እየተጋለጠ መጥቷል።

ወያኔ/ኢህአድግ ዛሬ በአገዛዝ ባለቤትነቱ፣ በነፍጥ አንጋችነቱ በተለይም በቅጥረኝነቱ የተነሳ ያደረገው ሁሉ ማለፊያ፣ የተናገረ እውነት ተደርጐ በባእድኑ ዘንድ ቅቡልነት አለው። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያዊው በታሪኩ የሚኮራ ሁሉ፣ የወያኔን አገር ጠልለቱንና እያደረሰ ያለውን ጥፋት ተረድቶታል። ወያኔ በባእድኑ ድጋፍ ማግኘቱ በብርቱ የተስተዋለ ነው። የውጩ ኢ-ሰብዓዊነትና ፀረ- ኢትዮጵያ የሚጠበቅና የሚፈልጉት ቢሆንም በአገራችን ፋሽዝም ሥር ሰዶ ላለፉት ሁለት አስረት አመታት በወያኔ-ህውሓት/ኢሕአዴግ ተግባራዊ እየኾነ ይገኛል

የተፈለገውን ቀለም መሆን የማይታክተውና የማይቸግረው ወያኔ-ህወሃት/ኢሕአዴግ ያለፈው ስርአት ተገርስሶ በተከፈተው የሥልጣን በር መሰስ ብሎ ከገባ ጀምሮ የአገሪቱ መደፈርና የሕዝብ መዋረድ፣ ስቃይና ሰቆቃ፣መከራና ችግር፣ መሰደድና መገደል፣ በጠላት እጅ መውደቅ፣ የአረብ አገሮች አገልጋይና ተወራጅ መሆን፣ መደብደብ፣ በእሳት ተቃጥሎ፤  በካራ አነገት ተቆረጦ መገደል፤  ሰሞኑን በደቡብ አፍሪካ፣ በሊቪያ ባህረ ዳረቻ፣ በየመን ወ.ዘ.ተ በወገን ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶች፤ የወያኔ-ህውሓት/ኢሕአዴግ አረመኔያዊ የወራሪ አሰተዳደር የሁለት አስረት ዓመት የጥፋት ተግባርና ውጤት ነው። ፋሽዝምን እንቃወማለን፣ እናወግዛለን እያለ በጫካ ያናፋ የነበረው ወያኔ/ህውሓት ዛሬ በዴሞክራሲ ድባብ ሥር እየተገበረው ያለ አገርና ሕዝብን ማዋረድና መዝረፍ፣ መቀጣጫ እያለ በግፍ ማሰርና መግደል ምን ተብሎ ሊጠራ ነው? ወደ ኃላ ተመልሰንና የአሁኑን ሁኔታ ብንመለከት የበዴኖ፣አጋሮ፣ የአርባጉጉ፣ የጎንደር፣ የኝዋኽ፣የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ታፍነው የተሰወሩት፣ 97 የሰላማዊ ሰልፍ ግድያና እስራት፣ የማጂ_ጉራ ፈርዳ፣ የቤንሻንጉል ማፈናቀልና ግድያ ምን ሊባል ነው። ሃውዜን እየተባለ የደረሰና የሚደርሰው የጭፍጨፋና አፈና ተግባር ምን ተብሎ ሊጠራ ነው? ከፋሽስት በምን ይለያል?

ወያኔ-ህውሃት/ኢሕአዴግ ሕዝብን በመናቅ የትም አትደርሱም በማለት በትምክህት በመዛት የተናገሩበት ጊዜ በርካታ ነው። የበላይ አባወራ ቱባ ቱባ ባለስልጣኖቻቸውም “ጦርነትን መስራት እንችላለን” ትዕግሥት ገደብ አለው” በማለት ያሰፈሩትን ለማስረጃ መጥቀስ በቂ ነው፡(ለመሆኑ ሌላው ሕዝብ ጀግንነት የለውም፣ ትዕግሥቱስ ገደብ ገደብ አያውቅም? ያውም እየተበደለ)ግብዝነት ወይስ ምን?

በአገራችንና በሕዝባችን ታሪክ ውስጥ ከቶም እንድ እንደአሁኑ ሳንጃ በአንገቱ ላይ ተወድሮ ጦር ተሰብቆበት ለጥቂት ዘረኞች ኑሮ ገነት፤ ለብዙኃኑ ሕዝብ ደግሞ የሲኦል ኑሮ የኾነበት ጊዜ የለም። ንፉቀ ፋሸስታዊ አንባገነን ስርአት ዛሬ በወያኔ-ህወሃት/ኢሕአዴግ ጊዜ ነግሷል ሥርም ሰዷል።  በሥልጣን ላይ ለመቆየት፣ሃብቷን በዝብዞና ሽጦ ለማፈራረስ በታቀደው የአገዛዝ ሽብር ተግባር፣ አነባገነንት በዴሞክራሲ ታዛ ሥር ወያኔ በኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ላይ እየፈጸመው ያለ ለመሆኑ ሁሉም አገር ወዳድና ወዳጅ ሁሉ ይረዳው።


የወያኔ-ህውሓት/ኢሕአዴግ ቡድን በቀጥታም ሖነ በ እጅ አዙር - ሕዝብ ይጨፈጭፋል፣ ያስፈራራል፤ ሕዝብንም  የማደናገሪያ ፕሮፓጋንዳን ያስፋፋል፣ ውሽት ይዋሻል ያስዋሻል፤ ትምክህተኛና ጦርነት ፈላጊነቱም የተፈጠረበት ባህሪው ነው። የወያኔ-ህውሓት፤ እራስ ወዳዶችን፣ ሆዳሞችን፣ ግብዞችን፣ ዱርየዎችን መሳሪያ ያደርጋል፤ ድጋፍ ሰጭ ድረጅቶችን በአምሳሉ ቀርጾ አደራጅቶ ያስፋፋል፣ ተለጣፊ ያበዛል።  ይህም ለመሆኑ በግብር ላላፉት ሁለት አስረት አመታት የታየ ታሪካዊ ሀቅ ነው።

ላለፉትም ሁለት አስረት አመታት ወያኔ-ህውሓት/ኢሕአዴግ፤ መንግሥቱን የመሰረተው፤ በብዙሃኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ አንገት ላይ ካራ ወይንም ሳንጃ በመደገን ነው።ወያኔ-ህውሓት/ኢሕአዴግ መንግሰት ተብዬው የዘረኛ ቡድን ሽብርተኝነት በመዋጋት እያሉ ሕዝብን የሚጨፈጭፉት፤ ተቃዋሚ ግለሰቦችን ለመግደል ብቻ አይደለም እነሱን በማሰቃየትና በሚያሰቅቅ መልክ በመግደል ሕዝቡ እንዲሸበርና እንዲፈራ በማድረግ ለመግዛት እሳቤን በማድረግ ነው

ዘረኛ አንባገነኑ ወያኔ-ህውሓት/ኢሕአዴግ ጭቁኖችን እየጨፈጨፈ በማስፈራራት የሚገዛ ነው ከተባለ ከሕወሓት/ወያኔ በላቀ ያውም በዘሩ/በቋንቋው ምክንያት በታሪካችን ማግኘት ያስቸግራል።ወያኔ በዚህ ሥራው ከፋሽስት በምን ይለያል? እየተፈጸመብን?እየተደረገና እያየነው እየደረሰብ ነው።ፋሽስታዊ ሥራ በአገርና ሕዝብ በኢትዮጵያ ላይ እየተፈጸመ ነው።

“It is nothing new or surprising, a dictator or a group of dictators in uniform or suit, also in a robe and turban etc., would never abandon the idea that he or they are above all. He would consider himself a God’s handpicked leader. Therefore, lasting compromises with him are impossible and thus he would refuse to allow other ideas to cramp his authority. The guiding principles and policies they use are based on fear. Fear has always been used to silence people and groups in a population. Fear is widespread in all dictatorial systems. Fear is a powerful motivator in enforcing tolerance, obedience, and making people submit to authority, it is a pillar of totalitarian systems. Fear from State has always been tangibly present in all totalitarian, and cult systems, such as Italy under Mussolini, Nazi Germany under Hitler, China under Mao, the Soviet Union under Stalin, and the Arabs and other states under the Islamic regime. The threat of punishment, torture and being killed is widely dispersed enough to cause fear. Fear has systematically been spread by state institutions throughout history.” 


ወያኔ-ህውሐት/ኢሕአዴግ ሕዝብ እንደ መንጋ ይከተላቸው ዘንድ እንዳሴሩ ናቸው፣ ወዳሴላሰማ የመኖር ዋስትናውን አደጋ ላይ ጥለውታል። ፋሽስት የማደናገሪያ ፕሮፓጋንዳን ያስፋፋል፣ ሁሉም አዲሃሪያን ሕዝቡ አሜን ብሎ እንዲገዛ የማያቋርጥ ማደናቆሪያ ውሸትን ይዋሻሉ። ዛሬ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሥራ አጥተው የምጽዋት አሳዳጅ በሆኑበት የተቃዋሚ ድርጅቶች መሪዎች፣አባላቶቹ ሲታሰሩ፣ሲገደሉ፣ጽፈት ቤታቸው ሲዘጋ፣ የነፃ ፕረስ ጽሀፊዎች፣አሳታሚዎች ዘብጥያ የሚወረወሩበት፣ የሃይማኖት ቅራኔና ጣልቃ ገብነት፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ የመከራ፣ የእንግልት፣ የችግር ጩሆት በሚያሰማበትና አገር በምትፈራርስበት በዚህ ፈታኝ ወቅት ወያኔ በፕሮፓጋንዳ መሳሪያዎቹ ምን እያሰማን ነው?

ምን እያወጋን ነው? ሰላም ሰፍኖ፣ የዲሞክራሲ ፀደይ ፈክቶ፣ ፍትህ ሰፍኖ፣ አንድነት ተጠናክሮ፣ ብሔራዊ ብልጽግና ተገኝቶ፣ ልማቱ፣ እድገቱ፣ ህዳሴው፣ ጤንነቱ፣ ትምህረቱ፣ ጥጋቡ፣ የርሻው ምርቱ ሳይቀር በሁለት አሃዝ አድጐ እየተባለ የውሸት ኩየሳ አይደለም የሚከመርልን! ፋሽስቶች ዋሾዎች ናቸውና ከወያኔ/ህወሃት የበለጠ ዋሾ የት ሊገኝ እንዳውም የናዚው ጀርመን አዶልፍ ሂትለር የእኔ ታሪክ በሚለው መጸሐፉ ትንንሽ ውሸቶች ተለምዶያዊ ስለሆኑ ትልልቅ ውሸቶችን መዋሸት እንደሚያሻ የገለጸውን። ዛሬ ወያኔ/ህውሃት በዋናነት በተለይም ሟቹ መለስ ዜናዊና አገዛዙ እንደሚጠቀሙበት በግልጽ የታወቀ ነው።ፋሽስት ማደናገሪያ የተፈጥሮውና ተግባሩ በውሽት የገነነ እሙን ሆኗል። ስለዚህም ነው ወያኔ አንድ ጊዜ የግራው አልባኒያ አቀንቃኝ በሌላ ጊዜ ደግሞ የነፃ ገበያ ተርቲበኛ እያለ የሚገላበጠው።ወያኔ ዋሾ የሆነውን ተግባሩን ስንረዳ፣ መለያው የሆነውን ውሸት ስናስተውል ለጽ/ቤታችው ዘበኛ የሌላቸውን፣ በእጃቸው ዱላ እንኳን ያልያዙ ግለሰቦችን ጦርነት አወጁብን፣ ሽብር አስነሱብን፣ ቦምብ አፈነዱ፣አመጽ አስነሱ ብን በማለት ራሱ በራሱ ወንጅሎ በውሽት ምስክርና ፍርድ ቤት ያዳመጠበትና የተቀበለበት ሁኔታ ይጤናል።

ፋሽስት ትምክህተኛ (እብሪተኛ) ጦርነት ፈላጊ ነው። ፋሽስታዊያን ፀረ-ጭቁኖች ስለሆኑ የብዙሃኑን ስብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብት አያምኑበትም። ፋሽስት ትምክህተኛ ጦርነት ፈላጊ ነው ተብሏል። ትምክህተኝነት የሚመነጨው ከማን አህሎኝ እኩይ ስሜት ባህሪ በመሆኑ ማን አህሎኝ ያለ እኔ እብሪት የሚቀፈቀፈውና የሚጫረ ከወታደራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ የበላይነት እንደሆነ ይገለጻል። ስለሆነም ዛሬ የቤተ መንግሥቱ ባለቤት ወያኔ-ሕውሓት የወታደራዊ የበላይነት የፈጠረለት እብሪት ከዚህም የመነጨ ትምክህትነት አለው። ጦረኛነቱም ደግሞ አማጢና ሽፍታ (ወያን) በነበረበት በጫካ ዘመኑ ለመሆኑ በውል ይታወቃል።


አሁን በሥልጣን ላይ እያለም ጦርነት መፈለጉ፣ የሚያደርስው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት ያመለክታል። በየጊዜው የሚያደርስው ጭፍጨፋ፣ በመትረየስ መረፍረፍ፣ የአዲስ አበባ ተማሪዎች ላይ በየካቲት አደባባይ የደም ጐርፍ ማፍሰስ፣ ቤተክርስትያንን ማቃጠል፤  ገዳማትን ማፍረስና መነኮሳትን ማሳደድና መግደል፣ ሕዝብን ከቦታው ማፈናቀልና መግደል ሃብቱን መቀማት ... ወዘተ ወያኔ/ህውሃት ወዳጅነት ለማፍራት ሳይሆን ለጦርነት ፍላጐት መሆኑ ሊታወቅ ይገባል። ዘወትር ስለ ሃውዜን ማውራትና መስበክ ሰላማዊ አያደርግም፣ ሰላምንም አያመጣም ?

ወያኔ/ኢህአድግ የፖለቲካ ሥራው ተቃዋሚዎችን ወደ ትጥቅ ትግል እየገፋና አመጽን እየጫረ ጦር ይምጣ እያለ የሚያልም አረመኔ ፋሽስት ነው። ስይጣን ቢያረምም ባህታዊ አይሆንም” እደሚሉ የአዛውንቱ ቢሂል የወያኔ ልፈፋው ቢጠና ጦርነት ነው። ወያኔ-ህወሃት ጦርነትን እንደ ታላቅ ጥበቡ፣ እንደ ታላቅ እሴቱ በመቁጠር ሕዝብን በሚፈልገው መንገድና መልክ ለመቅረጽ መውተርተሩ ዴሞክራሲና ስብዓዊ መብት የሚባለውን አለማወቁንና አለማመኑን ያስጤናል። ድሮስ ! ወያኔ ጠባብ ጎጠኛ ፋሽስት ነው ምን መልካም ምግባር ይኖረዋል? ከወያኔ-ህውሃት/ኢህአድግ ሰላምና ዴሞክራሲ የማይታሰብ ነው።

ፋሽስት በራስ ወዳዶች፣ በዱርዬዎች፣በወሮባላዎች የሚመሰረት ስርአት ነው። ሥራአጥ ወንዶችንና ሴቶችን የጎዳና ተዳዳሪ በማለት ሰይሞ እንደ ቀንደኛ መሳሪያ ይጠቀምባቸዋል። ወያኔ/ህወሃት በኢትዮጵያ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመት ያሳየን ይህንኑ ነው። ከየሁለተኛው ደረጃ ፈርጥጠው ጫካ የገቡ የትግራይ ተወላጆች፣ ቤተሰብ ለማስተዳደር እንኳን ሙከራ ያላደረጉ ተመክሯቸው ነፍሰ ገዳይ የሆኑ ናቸው። እንዲሁም የወያኔ ፋሽስት አጃቢዎች በውጭ አገር በስደት የኖሩ ከትምህርቱ ትምህርት፣ የሌላቸው የተወነባበደባቸው፤ ዝንቱ ከንቱ ኑሮን የኖሩ፤ በምንዳ ተታለው በበሉበት መጮህ የለመዱ በጨው እንደተታለለች ፍየል ሆዳቸውን አስቀድመው፤ ከወያኔ ጋር ወግነው የግንቦት የወያኔ አቢዮተኞች በመሆን ከመረብ ወዲህና ከመረብ ባሻገር ካሉ ጎጠኞች ጋር ተቀናጅተው የምንወዳትን ኢትዮጵያን፣ ነፃነት አፍቃሪ ሕዝቧን እያፈራረሱ ያሉት።ፋሽስታዊ ባህሪያቸውም የሚንጸባረቀው የተማረውንና የሥራ ልምድ ያካበተውን አገር ወዳድ በማባረርና በማስወጣት በዱርየነትና በወሮበላነት አብረው ያሉት በመሾምና ያገርመንም ሃብት ተቃርጦ ሀብታም አድረጎ መሳሪያም በማድረግ ነው።

"Controlling information and controlling dissent are part of what goes into maintaining a totalitarian state," Jerrold Post, director of the political psychology program at George Washington University.

አንባገነኖች ማህበራትን ያስፋፋሉ ሁሉም በማህበር እንዲደራጅ ያደርጋሉ።ነገር ግን ማህበራቱን በራሳቸው ታማኝ መቆጣጠርን የበለጠ አድርገው ይጠቀሙበታል።ስለዚህም አነባገነናዊ ማህበራት ይቋቋማሉ።እነዚህን ማህበራት የራሳቸው የፍላጐት ማሟያ አድርገው ሲጠቀሙባቸው ይገኛሉ።ዛሬ ምናልባትም በታሪካች የመጀመሪያ የሆነው የድርጅቶች ፍልፈላ በዚህ በወያኔ ዘመን በከፍተኛ ደረጃ እየተሰራበት ነው።

ወያኔ በአምሳሉ እየፈጠረ፤  የምንጥስ ምናምን ተለጣፊ ለዘረኛ አላማው ጭብል መሟያ አድርጓል፣ የብዙ ዜጐችን ደም አፍሷል። ያልጠፈጠፈው ተለጣፊ ድርጅት የለም። ወያኔ ከራሱ የትግሬ ክፍል በቀር ተደራቢ ፈጥሮ ያላወጣበት ቦታ አይታይም። ወያኔ ጠባብ ዘረኛና በቪኒቶ ሞሶሎኒ የፋሽስት የቅኝ ገዥ መሰረተሃሳብ ተረቆ የተሰራ ፀረ-ኢተዮጵያዊ  ድርጅት ነው። አንባገነንነተም የወያኔ አገዛዝ አይነተኛ ባህሪ ነው።የጣሊያን ፋሽስት ዓለማ ዛሬ በቆዳ እንጂ በመሰሉ እየተፈጸመ ይገኛል።

ይህም በአገራችን የወያኔ አገዛዝ አይነተኛ ባህሪ ሆኖል ይበልጡንም የወያኔ/ህውሃት ፋሽዝም በረቀቀ መልክ በወያኔ ለመካሄዱ ምስክሩ ራሱ የችግሩ ሰለባ ጥዋ ቀማሽ የኾነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው።ወያኔ የራሱን መጥፎ ስምና ባህሪ ለሌሎች በመስጠት ለሚፈጽመው ግፍ ሁሉ ሰበብ በማበጀት፣ ማንነቱን ለመሸሸግ ቢጥርም በዴሞክራሲ ሽፋን ቢለፍፍም አንባ ገነንነቱና ፋሸታዊ መገለጫ ባሕሪው፤ አግጦ፣ አፍጦ እየታየ ይገኛል። ያዳኝ ውሻ ፀጉር ባአፉ ነውና የወያኔ/ህውሃት ባህሪና የጎጠኛነት ተፈጥሮው ፀሐይ የሞቀው ሃቅ ነው።

የወኔ የማንነት ባህሪና ተግባሩ ሁሉ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት ናቸው።ወያኔ ተፈጥሮው ጎጠኝነት፣ ባህሪው ፋሽስታዊ ነው።

ወያኔ፤ በሰነአእምሮ ማንነት ቀወሰ ውስጥ የተዘፍቁ፤ በክፉኛ የአእምሮ በሽታ ስቃይ የሞረሹ፤


  • በሕዝብ ስቃይ ተደሳቾች፤ ( sadistic)
  • ሰብአዊነት የማይሰማቸው (antisocial)
  • በጅምላ ሕዝብን የሚፈረጁ፤ (paranoid) (እብሪተኛ፣ ትምክህተኛ፣ ነውጠኛ፣ ነፍጠኛ፣... )
  • እራስ ወዳዶች፤ (narcissistic) (ሁሉም ለኛ፤ ሃብቱም ስልጣኑም ሁሉም ሁላ ሁሉም የሚሉ)
  • በዘር፣ በጎሳ፣ በጎጥ፣ በዝምድና፣ በአብሮ አደግነት፣ በጉረብትና... የሚወግኑ፤ (schizoid)
  • ችግር ፈጣሪዎች፣ ችኮቢሶች፣ አመለቢሶች፣ ነጭናጮች (schizotypal


ክፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ስብስብ በውስጡ አቅፎ የያዘ ግንባር ለመሆኑ፤ አውደ የሰነልቦና የአነባገነኖች ማንነት ባሕሪ በሚል በኮላራዶ ዩኒበርሰቲ የመሃበረሰብ ሰነልቦና ተመራማሪ ልሂቃን ኮሊጅና ሲጋል (Coolidge and Segal)  በጋራ ያወጡትን ጥናተ ምርምር ከአገራችን  ያለፉት ሁለት አስረት ዓመታት ጭብቶች ጋር በማገናዘብ፤ በማመሰካከር እወነትነቱን ማወቅ ይቻላል።  

Personality psychologists Coolidge and Segal from the University of Colorado, hypothesized a “big six” constellation of personality disorders that may commonly reflect the personalities of dictators more generally: sadistic, antisocial, paranoid, narcissistic, schizoid, and schizotypal.” However, views differ.



psychopaths have a particular way of seeing the world. They know they're different and they easily recognize others like themselves even in a crowd. They're the enlightened, we're the rabble; they're the worthy, we're the useless eaters; they're the wolves, we're the sheep. And they know that, if those contemptible others - that is, all the rest of us - were to see them for what they are, they'd be locked up, or worse. That "injustice" - living in a world that would limit their "freedom" to prey on others - is what goads them on to create a nightmare world for the rest of us, with all the injustice of Orwell's vision and all the dead-end absurdity of Kafka's allegories. And once they have power, they intend to keep it. Objective science is thus a dangerous thing to political psychopaths and must be silenced at all costs.



ይህንም ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-አንድነት፣ ኢ-ዴሞክራሲዊ፣ ኢ-ሰብዓዊ አረመኔዊ ተግባሩን ለሁለት አስረት ዓመታት የኢትዮጵያ ሕዝብ በኢትዮጵያዊ ትዕግሥትና አርቆ አስተዋይነት ሲደበደብ፣ ሲባረር፣ሲገደል፣ ሃብት-ንብረቱ ሲዘረፍ፣ ዳርድንበሩ ሲወሰድ፣ አገሩ ለሁለት ስትከፈል፣የውሃ በር ሲታጣ፣ በዘር በጎሳ በቋንቋ በሃይማት አገር ስትታመስ፤ አነዱ ከሌላው ወገን በጎጥ ለይቶ በወያኔዎችዎች ጠብአቀጣጣይነት አጫሪነት፣ ተጣልቶ ደም ሲፋሰስ፣ በወያኔ መንግስትና በአረብ መነግስታት ቅንጅት፤ የሥራ እድል ፈጠራ ተብዬው ስም... ወጣቶችን ለዘመናዊ ባርነት ከአገር እዲሰደዱ በማድረግ፣ ሲገደሉ፣ የተማረ ወገን ሲገደል፣ ሲሰደድ፣ አገር ለውጭ ባለሃብት ስትሽጥ፣ ለውጭ ባነኮችም በወላግድነት እደትያዝ ሲደረግ፤  ይህ ሁሉ ሲሆን እስከ አሁን በዝምታ ታግሰሃል። እጅግም ዝምታና ትዕግሥት እንደ አለማወቅና ፍርሃት ስለሚታይ መናቅንና መደፈርን ያስከትላል።

በዚህም ሁኔታ ዛሬ ኢትዮጵያ ተደፍራለች፣ ሕዝቧ ተዋርዷል፣ የታሪክ ክብሯ ተንቋል።ለብዙ ሺህ አመታት የኛ ቀደምት ትውልዶች አጥንት ደማቸውን በማፍስስ ታፍራና ተፈርታ የኖረች አገር ዛሬ በዚህ ወቅት ትውልድ መካን ሆና ጥቃቱና ጥፋቱ እጅግ ተነባብሯል። ኢትዮጵያዊ ወገኔ ሆይ !ፍርሃት ከአደጋ የመከላከያ ባህሪ እንጂ እየሸሹ ለመጥፋትና ለመሞት አይደለም።ይህ ጭቆናና ጥቃት ሊያበሳጭ፣ሊያናድድህና ሊያስቆጣህ ይገባል።ሰውነህና ለመብትና ለነፃነት መታግልና ለመጭውም ትውልድ ለልጆችህ አገር ማቆየት ይኖርብሃል።

ለዚህም ነው አገር አትሞት ጠባቂ ትውልድ አላትና የተባለው።የኛ ቀደምት አባቶች/እናቶች እኛ ሞተን አገር ትኑር ብለው ለኢትዮጵያ ታላቅ መስዋዕትነት  ከፍለዋል። ታሪክ ምስክርነትዋን መዝግባለች።ዛሬም የኢትዮጵያዊያን ወኔና ጀብዱ፣አትንኩኝ ባይነት ይደገም። ወያኔ ኢትዮጵያዊነት የሌለው አረመኔ ፋሽስት ነው።

ስለሆነም ይህ ወያኔዊ ድርጊትና ባህሪ ከኢትዮጵያ ምድር እንዲወገድና እንዲጠፋ ወያኔ-ህውሃትን ወይንም በሽፋን ስሙ ኢሕአዴግ በይስሙላ ምርጫ ሳይሆን፤ በሕዝባዊ አመጽ ተገፍትሮና ተፈንግሎ ከነርዕዮተ ዓለሙና ሥርዓቱ መወገድ አለበት። በተለጣፊ የፖለቲካና ስውር አጀንዳ ባላቸው ድርጅቶች ሕዝብ ግራ ሳይጋባ በሀገር ፍቅር ልቡ የነደደውን፣ ለአገር ነፃነት ቆርጦ የተነሳውን ኢትዮጵያዊ ወገነህን ለይተህ ትግሉን በማጧጧፍ ሕዝብ በአንድኑቱና በኢትዮጵያዊነቱ ብርታት ክንዱን አስተባብሮ ለብሔራዊ አለኝታው በፅናት መታገል ይጠበቅበታል። በኢትዮጵያዊነቱ፣ በአሀዳዊ ኢትዮጵያ ታሪክ ለሚኮራና በአገር አለኝታ ኃላፊነትና ግደታ ለሚሰማው በተግባርም መስዋዕትነት ለአቀደ ሁሉ የቀረበ ጥሪ ጭምር ነው። ለትዕግሥት ገደብ እንስጥ፣ አንዋረድ ፣ትውልድ እንጠብቅ፣አገርና ሕዝብ እናድን።


ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ !

ፈረደ ታሪኩ





Monday, March 23, 2015

ETHIOPIA EXPANDS SURVEILLANCE CAPACITY WITH GERMAN TECH VIA LEBANON


Authors: Claire Lauterbach
Date: 
23 March 2015

German surveillance technology company Trovicor played a central role in expanding the Ethiopian government's communications surveillance capacities, according to a joint investigation by Privacy International and netzpolitik org.

The company, formerly part of Nokia Siemens Networks (NSN), provided equipment to Ethiopia's National Intelligence and Security Service (NISS) in 2011 and offered to massively expand the government's ability to intercept and store internet protocol (IP) traffic across the national telecommunications backbone. Trovicor's proposal was to double the government's internet surveillance capacity: two years' worth of data intercepted from Ethiopian networks would be stored.

Trovicor's predecessor in intelligence solutions, Siemens Pte worked closely with its British partner Gamma Group International via an offshore company in Lebanon to expand lawful interception in the east African country. Gamma Group's highly intrusive FinFisher malware suite was used to target Ethiopian dissidents. Forensic traces of FinFisher MALWARE have also been traced back to one of Gamma's Lebanese operations.

Together, the companies and their Lebanese offshore subsidiaries helped one of Africa's most repressive governments spy on one of its largest populations.



                                                                                                                   
Backdoors to the backbone

Since 1991, Ethiopia has been governed by the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPDRF), a coalition of ethnically-based political parties that has severely restricted freedom of expression, association and peaceful assembly. Police has and Security  forces have been accused of torture. The National Intelligence and Security Service (NISS), an Ethiopian intelligence agency has used intercepted communications data to identify and punish targets it perceives as opposed to the government. Journalists, activists and average citizens widely assume that their communications are extensively monitored. Phone records and transcripts have also been used to extract confessions under torture, according to Human Rights Watch.

The Information Network Security Agency (INSA), created in 2011, consolidated and extended the state's surveillance and censorship of internet traffic. It is reported to have used 'deep packet inspection' which allows for the inspection and rerouting of internet traffic as it passes an inspection point and fulfils certain criteria defined by the inspecting agent. In 2012, it blocked access to theAnonymous Browsing  service Tor, further restricting safe spaces for communication. INSA is alleged to be the agency responsible for using offensive Malware from Italy-based Hacking Team in 2013 and 2014 to target journalists.

Ethio Telecom runs the country's phone and internet services as a state-owned monopoly. In 2010, the Ethiopian government contracted France Telecom to manage the company, changed its former name and embarked on a serious expansion of the country's infrastructure. While good news for rural Ethiopians who have much less access to quality communications services, the government also expanded its surveillance capacities to mach .

Trovicor was central to this expansion plan. The Munich-headquartered company sells monitoring centres to government and law enforcement clients worldwide to capture, monitor, analyse and store all data acquired during investigation activities transmitted on a wide spectrum of networks. Trovicor technicians work to integrate interception gateways provided by Trovicor or partner companies into network infrastructure of service providers to funnel communications data to the monitoring centres.

Trovicor continues the work of Nokia Siemens Network (NSN), a Helsinki-based joint venture of German conglomerate Siemens AG and Finnish telecoms company Nokia. In 2009, NSN sold its intelligence wing 'Siemens Intelligence Solutions' to Perusa Partners Fund 1 LP, a private Investment firm, amid controversy that it supplied of surveillance systems to Iran. Perusa renamed its new acquisition 'Trovicor.'

In January 2010, two representatives of the company presented an Ethiopian customer with a detailed operational plan to massively expand the government's capacity to monitor IP traffic, according to a document obtained by netzpolitik org.

Ethiopia's fiber optic backbone carries the country's mobile and internet traffic. Signals travel across Ethiopia through many different traffic routers including local and regional routers and international gateways. IP traffic originating or travelling abroad, for example to and from Gmail's US-based storage servers, would pass through internet gateways at three sites. In 2010, the existing fiber optic cable routes radiated from Addis Abeba along the country's roadways to key towns including Gonder and the Sudan border to the northwest, Mek'ele to the North, Nekemte to the West, Awassa to the south, Dire Dawa to the East and out to the Red Sea via Djibouti. That year, the government planned to add 37 new fiber routes covering a distance of around 10,000 kilometers and reaching further into rural Ethiopia.

The government required massively expanded powers to intercept IP traffic across the new and existing cables. The government was to add new local-level 'edge routers' (ER) to 25 new locations. At each of these ER, Trovicor proposed, the company would install its own next generation network (NGN) taps. These taps would not interfere with the transmission of the signal. Instead, they would also transmit traffic from the ER to a Trovicor aggregation switch that would transmit the signal to the government's monitoring centre – provided by Trovicor. The monitoring centre would require data from all 25 new aggregation switches to be provided to it on a single 10GbE link.

The government would double its storage and archiving capacity under Trovicor's plan. Two years' worth of data transmitted across Ethiopian networks could now be analysed. A total of 3 terabytes could be stored online and actively queried by monitoring centre analysts; a further 28 terabytes of material could be archived.

With Trovicor's plan, analysts would be able to locate a mobile caller based on his or her proximity to cell phone towers. Trovicor offered to add this geolocation capacity – a “very cheap solution in comparison to the positioning systems” – to the monitoring centre and to integrate the centre with the network architecture provided by Chinese company ZTE.

Throughout this period Ethio Telecom regularly conducted business with Nokia and Siemens companies, some of it for lawful interception, according to records obtained by Privacy International. It is not clear whether Trovicor was ultimately chosen to expand network interception capacities according to the January 2010 plan. Trovicor was, however, doing business in Ethiopia in 2011. In June 2011 the company sent a shipment to the NISS security agency from Munich to Frankfurt and onwards to Addis Abeba via an Ethiopian Airways flight, according to company records. Its exact contents are unknown. Trovicor and Siemens did not respond to requests for comment.

The Lebanese Connection

The 7th floor of Broadway Building in Beirut's fashionable Hamra district houses two surveillance technology companies – Elaman and Gamma Group, or rather, their offshore affiliates.

Headquartered in Munich, Elaman sells a range of surveillance equipment, from communications monitoring centres to specialist cameras and body-worn call interception devices. It is also a distributor and close partner of the British surveillance consortium Gamma Group. Elaman marketed FinFisher, a Malware suite that allows its user to access all stored data and even to take control of the microphone and camera, before Gamma took over the promotion and leadership behind the product in the late 2000s. The Elaman-Gamma partnership had “successfully been involved over the past five years in projects and contracts worth more than 200 million euros”, according to one brochure.

Both companies provide powerful surveillance technology via Lebanon. Four joint stock companies – Elaman - German Security Solutions SAL, Gamma Group International SAL, Gamma Cyan SAL Offshore, and Cyan Engineering Services SAL – share the same registered address, above the Beirut offices of humanitarian charity Save the Children.

Siemens paid one of these companies, Gamma Group International SAL, for an “Ethiopia Lawful Interception” project sometime before July 2011. Gamma Group International SAL's business is facilitated by Nabil Imad who appears as a beneficiary on a bank account attributed to Gamma, according to information obtained by Privacy International. Lebanese law requires joint stock companies, known by the French acronym SAL, to have between three and 12 shareholders, the majority of whom must be Lebanese. Nabil 'Sami' Imad is listed as the director of both Gamma Cyan SAL and Elaman SAL while 'Sami Nabil Imad' appears as director of Gamma Group International SAL. Mohammad Farid Mattar, a lawyer representing the heir of assassinated former Lebanese prime minister Rafik Hariri at the Special Tribunal for Lebanon, is also listed as a director of Gamma Group International SAL. The Lebanese company's only listed non-Lebanese shareholder is its chairman, John Alexander Nelson Louthean. Louthean directs Gamma Group International Ltd. Gamma Group and Mattar both declined to offer comment.

In a written response to Privacy International’s and Netzpolitik’s questions regarding the operation, a lawyer for Gamma would neither confirm nor deny the details of this report. The same lawyer, speaking on Mr. Mattar’s behalf, would neither confirm nor deny Mr. Mattar's involvement.

The “Ethiopia Lawful Interception” project could have been to integrate FinFisher into an Ethiopian Trovicor monitoring centre. Trovicor has offered to supply Gamma products to governments worldwide, including in Tajikistan in 2009. A 2010 Gamma Group newsletter celebrated a new partnership with Trovicor based on successful collaboration in joint ventures. Wikileaks has identified that Gamma employees Stephan Oelkers and Johnny Debs visited Ethiopia in 2013 and Elaman CEO Holger Rumscheidt visited in 2012.

                                                                                                                           
The combination of the two companies' capabilities at the time – massive monitoring centres and the deployment of the FinFisher Malware presents a very concerning capability in the hands of a repressive government. FinFisher was used to target members of the Ethiopian political movement, Ginbot 7. Researchers at the Citizen Lab, a technology laboratory based in Canada, analyzed malware samples and determined that a FinFisher campaign originating in Ethiopia used pictures of Ginbot 7 members as bait to infect users – the corrupted files, when opened, would install the spyware onto the user's device.

FinFisher was deployed against Ethiopians living abroad as well. Tadesse Kersmo is a London-based lecturer and member of Ginbot 7. Suspecting that his device was compromised, in 2013, he submitted his computer to Privacy International which, in collaboration with a research fellow of the Citizen Lab, analysed the device and found traces of FinFisher malware. The Citizen Lab's forensic analysis of FinFisher samples obtained elsewhere have linked certificates for the samples to Cyan Engineering Services SAL. Kersmo used to use his computer to keep in touch with his friends and family and continued to advocate for democracy back in Ethiopia. With his CHATS and Skype calls logged, his contacts accessed, and his video and microphone remotely switched on, it was not only Kersmo that was threatened, but also every member of the movement.

Meanwhile in Germany, where Trovicor is headquartered and Gamma GmbH had an office before they transformed into FinFisher GmBH, German authorities maintain that they are unaware of either company supplying surveillance equipment to Ethiopia. After an investigation prompted by mounting evidence that German companies are leaders in the sale of surveillance technology worldwide, the German export agency said in a letter to the Bundestag that it found no records of any sale of surveillance technology to Ethiopia. However, the absence of records does not mean that no sales were made; unlike the sale of arms and other military equipment that necessitate the consideration of the human rights implications of a sale by export authorities, the sale of surveillance technology was not covered by any export regulation at the time of its export, allowing companies and their customers to Trade  free from any public scrutiny.

Back in Ethiopia, journalists, activists and many ordinary citizens self-censor in the face of constant government surveillance of their private communications. “We use so many code words and avoid talking directly about so many topics that often I’m not sure I know what we are really talking about” said one person who spoke with Human Rights Watch.

Thousands of kilometres away, European companies and their slightly closer Lebanese entities are responsible for these silences.


The European Union is currently considering if and how to regulate exports of surveillance technologies that lead to abuses of human rights. For more information, visit Privacy International or the Coalition Against Unlawful Surveillance Exports.